Numbers 4:49 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር፡ ነፍሲ ወከፎም ከከም ኣገልግሎቶምን ከከም ጾሮምን ብኢድ ሙሴ ተቘጽሩ። ስለዚ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ምስኡ ተቘጽሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ እያንዳንዳቸው በየአገልግሎታቸውና በየሸክማቸው በሙሴ እጅ ተቈጠሩ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ እንዲሁ በእርሱ ተቈጠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ እያንዳንዳቸው በየአገልግሎታቸውና በየሸክማቸው በሙሴ እጅ ተቈጠሩ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ እንዲሁ በእርሱ ተቈጠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ጌታ ትእዛዝ እያንዳንዳቸው በየአገልግሎታቸውና በየሸክማቸው በሙሴ ተደለደሉ፤ ጌታ ሙሴን እንዳዘዘ እንዲሁ በእርሱ ተቈጠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ሁጲያን ሁጲያን ኦና ኦሱ ዎይ ቶካና ቶኩካ ኡንቱንቶ ኦደቴዳ። መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ ፓይደቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaadan, unttunttu huup'iyaan huup'iyaan ootsana oosuu woy tookkana tookuukka unttunttoo odetteedda. Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, unttunttu ubbaykka paydeteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa malan issi issi asi GODAY Muse azazida mala qoodettides; hessaththoka GODAY Muses immida azazo mala issi issi asi tookkanaas alaafeteth ekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላን ኢሲ ኢሲ ኣሲ ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ቆዴቲዴስ፤ ሄሳካ ጎዳይ ሙሴስ ኢሚዳ ኣዛዞ ማላ ኢሲ ኢሲ ኣሲ ቶካናስ ኣላፌቴ ኤኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ፥ ኤንቲ ሁጰን ሁጰን ታይበትዶሶና። ሄሳዳካ ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ኤንቲ ኦና ኦሶይነ ቶካና ቶሆይ እመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse kiitidaysada, enti huuphen huuphen taybetidosona. Hessadaka Goday Muse kiitidaysada enti oothana oosoynne tookana toohoy imetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ አማካይነት በሰጠው ትእዛዝ መሠረት እያንዳንዱ በየአገልግሎቱና በየሸክም ሥራው ተደለደለ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ባዘዘው መሠረት ቈጠራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዐይነት እያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ተቈጠረ፤ እንዲሁም እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ትእዛዝ መሠረት እያንዳንዱ የማገልገልንና የመሸከምን ኀላፊነት ተቀበለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ዝኣዘዞ ነፍሲ ወከፍ ኣገልግሎቱ ተውሃቦ፤ ነፍሲ ወከፍ ድማ ፀፆሩ ተነግሮ። ስለዙይ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ተቘፀሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ነፍስ ወከፍ ነናኣገልግሎቱን ነንጾሩን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ተቖጸሩ። |