Numbers 4:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴን ኣሮንን ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ዝቘጸርዎ ቍጽሪ ዓሌታት ደቂ ገርሾን፡ ካብ ኵሎም ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ዚኽእሉ ቍጽሪ እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሙሴ እጅ እን​ዳ​ዘዘ፥ ሙሴና አሮን የቈ​ጠ​ሩ​አ​ቸው በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ውስጥ ያገ​ለ​ገ​ሉት ሁሉ የጌ​ድ​ሶን ልጆች ቍጥር ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለገሉት ሁሉ፥ ከጌድሶን ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በሙሴ አንደበት እንዳዘዘ፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለገሉት ሁሉ፥ ከጌድሶን ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ገርሾና ያራቱዋን ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ኦዳ አሳ ፓይድና ሀዋ። መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ሙሴነ አሮን ኡንቱንታ ፓይዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gershshoona yaratuwaan S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon ootseedda asaa paydina hawaa. Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaadan, Musenne Aarooni unttuntta paydeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse azazida mala Gaytoteththa Dunkaanezan ooththidaytinne Museynne Aarooney qoodida Gershoone nayti haytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ኦዳይቲኔ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ቆዲዳ ጌርሾኔ ናይቲ ሃይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦና መላ ሙሰይነ አሮን ታይብዳ ገድሶና ኮቻት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse kiitidaysada Geeshsha Dunkaaniya giddon oothana mela Museynne Aaroni taybida Gedisoona kochati haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ከጌድሶን ጐሣዎች በመገናኛው ድንኳን ያገለገሉት ሰዎች ጠቅላላ ድምር ነው፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ሙሴና አሮን እነዚህን ቈጠሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት በመገናኛው ድንኳን ያገለገሉትና ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው የጌርሾን ልጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካብ ዓሌታት ደቂ ጌድሶን ዝተቘፀሩ ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ዘገልግሉ ዅሎም፥ ሙሴን ኣሮንን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ዝቘፀርዎም እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ካብ ዓሌታት ደቂ ጌርሶን እተቖጽሩ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ዜገልግሉሽ ኹሎም ሙሴን ኣሮንን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ዝቆጸርዎ እዚኣቶም እዮም።