Numbers 4:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴን ኣሮንን መራሕቲ እቲ ጉባኤን ድማ ንደቂ ቄሃታውያን ከከም ዓሌቶምን ከከም ቤት ኣቦታቶምን ቈጸሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና አሮንም፥ የእስራኤልም አለቆች የቀዓትን ልጆች በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸውም ቤቶች ቈጠሩአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴና አሮንም የሕቡም አለቆች የቀዓትን ልጆች በየወገናቸው በየአባቶቻቸውም ቤቶች ቈጠሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና አሮንም የሕቡም አለቆች የቀዓትን ልጆች በየወገኖቻቸው በየአባቶቻቸውም ቤቶች ቈጠሩአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሮንነ ማባራ ካፓቱ ቃሃታ ያራቱዋ አቱማ አሳ ኡንቱንቱ ዳቡዋን ዳቡዋንነ ኡንቱንቱ ሶ አሳን አሳን ሻኪደ ፓይዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aarooninne maabaraa kaappatuu K'ahaata yaratuwaa attuma asaa unttunttu dabbuwaan dabbuwaaninne unttunttu soo asan asan shaakkiide paydeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey, Aarooneynne dereza halaqati Qa7aate zereththata istta zarkken zarkkeninne istta dabbon dabbon qoodida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ፥ ኣሮኔይኔ ዴሬዛ ሃላቃቲ ቃኣቴ ዜሬታ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬኒኔ ኢስታ ዳቦን ዳቦን ቆዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ፥ አሮንነ እስራኤለ ሀላቃት ቃሃታ ኮቻ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ሻክድ ታይብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey, Aaroninne Isra7eele halaqati Qahaata kocha enta soo asan asan shaakidi taybidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ፣ አሮንና የማኅበረ ሰቡ አለቆች ቀዓታውያንን በየጐሣቸውና በየቤተ ሰባቸው ቈጠሯቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ፥ አሮንና የሕዝቡ አለቆች የቀዓትን ዘሮች በየወገናቸው፥ በየቤተሰባቸው ቈጠሩአቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴን ኣሮንን እቶም ሹመኛታት ህዝቢ እስራኤልን ንደቂ ቀዓታውያን በብዓሌቶምን በብማይ ቤቶምን፥ ዕድመኣቶም ካብ ሰላሳ ዓመት ክሳዕ ሓምሳ ዓመት ንዘለዉ፥ ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ንዝኣትዉ ዅሎም ቈፀርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን ኣሮንንን እቶም ሹማምቲ እቲ ኣኼባን ድማ ንደቂ ቃሃታውያን በብዓሌቶምን በብማይ ቤት ኣቦታቶምን፡ ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ኽሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ንዘለው፡ ኣብ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ንዚኣትው ኹሎም ቆጸርዎም። |