Numbers 4:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዕኑድ እቲ ኣጸድ ብዙርያኡ ምስ መሰረታቶምን መንጠልጠሊኦምን ገመዳቶምን ምስ ኵሉ መሳርሕታቶምን ምስ ኵሉ ዕዮ ኣገልግሎትን ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዙ​ሪ​ያ​ውም የሚ​ቆ​ሙት የአ​ደ​ባ​ባዩ ምሰ​ሶ​ዎች፥ እግ​ሮ​ቹም፥ የአ​ደ​ባ​ባዩ ደጃፍ መጋ​ረጃ ምሰ​ሶ​ዎች፥ እግ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም፥ ካስ​ማ​ዎ​ቹም፥ አው​ታ​ሮ​ቹም፥ ዕቃ​ዎ​ቹና ማገ​ል​ገ​ያ​ዎቹ ሸክ​ማ​ቸው ነው፤ የሚ​ጠ​ብ​ቁ​ት​ንም የሸ​ክ​ማ​ቸ​ውን ዕቃ ሁሉ በየ​ስ​ማ​ቸው ቍጠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዙሪያውም የሚቆሙት የአደባባዩ ምሰሶች፥ እግሮቹም፥ ካስማዎቹም፥ አውታሮቹም፥ ዕቃዎቹና ማገልገያዎቹ ሸክማቸው ነው፤ የሚጠብቁትንም የሸክማቸውን ዕቃ ሁሉ በስማቸው ቍጠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዙሪያውም የሚቆሙትን የአደባባዩ ምሰሶች፥ እግሮቻቸውንም፥ ካስማዎቻቸውንም፥ አውታሮቻቸውንም፥ ዕቃዎቻቸውንና በተጓዳኝ የሚደረጉላቸውን አገልግሎቶች ሁሉ ነው፤ መሸከምም ያለባቸውን ዕቃዎች በየስሙ ትደለድላላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ዳባባ ዩሹዋን ኤቂያ ቱሳቱዋ፥ ሄ ቱሳቱ ገደቱዋ፥ ቶልያ ጻጋገቱዋ፥ ዎዶሮቱዋ፥ ሄዋንቶ ኮሽያ ሚሻቱዋ ኡባነ ሄ ሚሻቱዋና ጋከትያባቱዋ ኡባ ቶክኖ። እት እት ኡራዉ እ ቶካናዋ ሻካደ ግሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) k'aykka dabaabaa yuushshuwaan ek'k'iyaa tuussatuwaa, he tuussatuu gedetuwaa, toliyaa s'agaagetuwaa, wodorotuwaa, hewanttoo koshshiyaa miishshatuwaa ubbaanne he miishshatuwaanna gaketiyaabatuwaa ubbaa tookkino. Itti itti uraw I tookkanawaa shaakkaade gisha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththoka Dunkaaneza yuushon diza demban eqqiza tuussata tohota; toleta wodorotanne heyta ubbatas koshshiza miishshata; issi issi asi tookkanaas bessiza miishshay iza sunththan sunththan izas utto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳካ ዱንካኔዛ ዩሾን ዲዛ ዴምባን ኤቂዛ ቱሳታ ቶሆታ፤ ቶሌታ ዎዶሮታኔ ሄይታ ኡባታስ ኮሺዛ ሚሻታ፤ ኢሲ ኢሲ ኣሲ ቶካናስ ቤሲዛ ሚሻይ ኢዛ ሱንን ሱንን ኢዛስ ኡቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱንካንያ ዩሾን ዳባባን ኤቅያ ቱሳታ፥ ሄ ቱሳታ ገዳታ፥ ሸታ፥ ዎዶሮታነ እያን ኮሽያ ሚሸታ ኡባ ቶኮ። እሶይ እሶይ ቶካናዉ በሲያ ሚሽያ እያ ሱንን ሻካዳ ግሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dunkaaniya yuushon dabaaban eqiya tuussata, he tuussata gedata, dhisheta, wodorotanne iyan koshshiya miisheta ubbaa tooko. Issoy issoy tookanaw bessiya miishiya iya sunthan shaakada gisha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደዚሁም በአደባባዩ ዙሪያ ያሉትን ምሰሶዎች ከነመቆሚያ እግሮቻቸው፣ ካስማዎችን፣ ገመዶችን፣ ከእነዚሁ ጋር ያሉትን ዕቃዎች ሁሉና ማንኛውም ለአገልግሎቱ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ሁሉ ይሸከማሉ። እያንዳንዱ ሰው የሚሸከመውን ዕቃ ለይታችሁ በስሙ መድቡለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም በድንኳኑ ዙሪያ የሚገኘውን አደባባይ ምሰሶችን፥ እግሮቻቸውን፥ ካስማዎችን፥ አውታሮችንና ለእነዚህ ሁሉ መገልገያ የሆኑትን ዕቃዎች ነው፤ እያንዳንዱም መሸከም ያለበትን ዕቃ በየስሙ ትመድብለታለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣዕምዲ እቲ ብዙርያኡ ዘሎ ቕፅርን፥ ኣእጋሩን ሽኻላቱን ገመዳቱን ምስ ኵሉ ኣቑሑኡን ምስቲ ዝዓዩሉ ዅሉን ይፁሩ። ነቲ ነፍሲ ወከፍ ዝፆሮ ኣቕሓ ፀሓፎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዕኑድ እቲ ብዙርያ ዘሎ ኣጸድን ኣእጋሩን ሸኻውልቱን ኣግማዱን ምስ ኩሉ ኣቓሑኡን ምስቲ ዘዐየሉ ዘበለ ኹሉን፡ እቲ ዚሕልውዎን ዚጾርዎን ኣቓሑ በብስሙ ቖጸርዎ።