Numbers 4:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዕኑድ እቲ ኣጸድ ብዙርያኡ ምስ መሰረታቶምን መንጠልጠሊኦምን ገመዳቶምን ምስ ኵሉ መሳርሕታቶምን ምስ ኵሉ ዕዮ ኣገልግሎትን ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዙሪያውም የሚቆሙት የአደባባዩ ምሰሶዎች፥ እግሮቹም፥ የአደባባዩ ደጃፍ መጋረጃ ምሰሶዎች፥ እግሮቻቸውም፥ ካስማዎቹም፥ አውታሮቹም፥ ዕቃዎቹና ማገልገያዎቹ ሸክማቸው ነው፤ የሚጠብቁትንም የሸክማቸውን ዕቃ ሁሉ በየስማቸው ቍጠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዙሪያውም የሚቆሙት የአደባባዩ ምሰሶች፥ እግሮቹም፥ ካስማዎቹም፥ አውታሮቹም፥ ዕቃዎቹና ማገልገያዎቹ ሸክማቸው ነው፤ የሚጠብቁትንም የሸክማቸውን ዕቃ ሁሉ በስማቸው ቍጠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዙሪያውም የሚቆሙትን የአደባባዩ ምሰሶች፥ እግሮቻቸውንም፥ ካስማዎቻቸውንም፥ አውታሮቻቸውንም፥ ዕቃዎቻቸውንና በተጓዳኝ የሚደረጉላቸውን አገልግሎቶች ሁሉ ነው፤ መሸከምም ያለባቸውን ዕቃዎች በየስሙ ትደለድላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ዳባባ ዩሹዋን ኤቂያ ቱሳቱዋ፥ ሄ ቱሳቱ ገደቱዋ፥ ቶልያ ጻጋገቱዋ፥ ዎዶሮቱዋ፥ ሄዋንቶ ኮሽያ ሚሻቱዋ ኡባነ ሄ ሚሻቱዋና ጋከትያባቱዋ ኡባ ቶክኖ። እት እት ኡራዉ እ ቶካናዋ ሻካደ ግሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | k'aykka dabaabaa yuushshuwaan ek'k'iyaa tuussatuwaa, he tuussatuu gedetuwaa, toliyaa s'agaagetuwaa, wodorotuwaa, hewanttoo koshshiyaa miishshatuwaa ubbaanne he miishshatuwaanna gaketiyaabatuwaa ubbaa tookkino. Itti itti uraw I tookkanawaa shaakkaade gisha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka Dunkaaneza yuushon diza demban eqqiza tuussata tohota; toleta wodorotanne heyta ubbatas koshshiza miishshata; issi issi asi tookkanaas bessiza miishshay iza sunththan sunththan izas utto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ዱንካኔዛ ዩሾን ዲዛ ዴምባን ኤቂዛ ቱሳታ ቶሆታ፤ ቶሌታ ዎዶሮታኔ ሄይታ ኡባታስ ኮሺዛ ሚሻታ፤ ኢሲ ኢሲ ኣሲ ቶካናስ ቤሲዛ ሚሻይ ኢዛ ሱንን ሱንን ኢዛስ ኡቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱንካንያ ዩሾን ዳባባን ኤቅያ ቱሳታ፥ ሄ ቱሳታ ገዳታ፥ ሸታ፥ ዎዶሮታነ እያን ኮሽያ ሚሸታ ኡባ ቶኮ። እሶይ እሶይ ቶካናዉ በሲያ ሚሽያ እያ ሱንን ሻካዳ ግሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dunkaaniya yuushon dabaaban eqiya tuussata, he tuussata gedata, dhisheta, wodorotanne iyan koshshiya miisheta ubbaa tooko. Issoy issoy tookanaw bessiya miishiya iya sunthan shaakada gisha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደዚሁም በአደባባዩ ዙሪያ ያሉትን ምሰሶዎች ከነመቆሚያ እግሮቻቸው፣ ካስማዎችን፣ ገመዶችን፣ ከእነዚሁ ጋር ያሉትን ዕቃዎች ሁሉና ማንኛውም ለአገልግሎቱ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ሁሉ ይሸከማሉ። እያንዳንዱ ሰው የሚሸከመውን ዕቃ ለይታችሁ በስሙ መድቡለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም በድንኳኑ ዙሪያ የሚገኘውን አደባባይ ምሰሶችን፥ እግሮቻቸውን፥ ካስማዎችን፥ አውታሮችንና ለእነዚህ ሁሉ መገልገያ የሆኑትን ዕቃዎች ነው፤ እያንዳንዱም መሸከም ያለበትን ዕቃ በየስሙ ትመድብለታለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዕምዲ እቲ ብዙርያኡ ዘሎ ቕፅርን፥ ኣእጋሩን ሽኻላቱን ገመዳቱን ምስ ኵሉ ኣቑሑኡን ምስቲ ዝዓዩሉ ዅሉን ይፁሩ። ነቲ ነፍሲ ወከፍ ዝፆሮ ኣቕሓ ፀሓፎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዕኑድ እቲ ብዙርያ ዘሎ ኣጸድን ኣእጋሩን ሸኻውልቱን ኣግማዱን ምስ ኩሉ ኣቓሑኡን ምስቲ ዘዐየሉ ዘበለ ኹሉን፡ እቲ ዚሕልውዎን ዚጾርዎን ኣቓሑ በብስሙ ቖጸርዎ። |