Numbers 4:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ፡ ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት፡ ኵሎም ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኪገብሩ ናብ ኣገልግሎት ዚኣትዉ ቍጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ስ​ክ​ሩን ድን​ኳን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለአ​ገ​ል​ግ​ሎት የሚ​ገ​ቡ​ትን ሁሉ ከሃያ አም​ስት ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ቍጠ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመገናኛውን ድንኳን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ቍጠራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሥራን ለመሥራት ወደ አገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ዕድሜአቸው ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ ኀምሳ ዓመት ድረስ ያሉትን ቁጠራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የለቶደፐ ላይይ ሀታሙዋፐ ቢደ እሻታሙዋ ጋኬዳ አቱማ አሳ ኡባ፥ ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ይያዋንታ ፓይዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) yelettoodeppe laytsay hattamuwaappe biide ishatamuwaa gakkeedda attuma asaa ubbaa, S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon ootsanaw yiyaawantta payda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaytoteththa Dunkaane giddon ooththanaas dandayzayta isttas layththay 30 layththafe biidi 50 layth gakkanaas diza attumasata ubbaa qooda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶን ኦናስ ዳንዳይዛይታ ኢስታስ ላይይ 30 ላይፌ ቢዲ 50 ላይ ጋካናስ ዲዛ ኣቱማሳታ ኡባ ቆዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይ 30-50 ጋክዳ አደ ኡባ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ዳንዳኤይሳታ ታይባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laythi 30-50 gakida adde ubbaa Geeshsha Dunkaaniya giddon oothanaw danda7eyisata tayba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለማገልገል የሚመጡትን ከሠላሳ እስከ አምሳ ዓመት የሆናቸውን ወንዶች ሁሉ ቍጠር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ለማገልገል ብቃት ያላቸውን፥ ዕድሜአቸው ከሠላሳ እስከ ኀምሳ ዓመት የሆናቸውን ወንዶች ሁሉ ቊጠር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ዘለዉ፥ ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ንዝኣትዉ ዅሎም ቍፀሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ኽሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ዘለው ኣብ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ንዚኣትው ኹሎም ቁጽሮም።