Numbers 4:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ፡ ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት፡ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ዕዮ ኺዓዩ ናብ ሰራዊት ዚኣትዉ ዅሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሃያ አምስት ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ በምስክሩ ድንኳን ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡበትን ሁሉ ትለያለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ በመገናኛው ድንኳን ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡበትን ሁሉ ትደምራለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕድሜው ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ ኀምሳ ዓመት ድረስ ያለውን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሥራን ለመሥራት ወደ አገልግሎት የሚገባውን ሁሉ ትቈጥራለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የለቶደፐ ላይይ ሀታሙዋፐ ቢደ እሻታሙዋ ጋኬዳ አቱማ አሳ ኡባ፥ ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ይያዋንታ ፓይዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | yelettoodeppe laytsay hattamuwaappe biide ishatamuwaa gakkeedda attuma asaa ubbaa, S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon ootsanaw yiyaawantta payda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaytoteththa dunkaanezan ooththanaas dandayzayta, istta layththi heedzdzu tammaafe biidi ichchashu tammu gakkanaas diza attumasata ubbaa mazgaba. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ኦናስ ዳንዳይዛይታ፥ ኢስታ ላይ ሄ ታማፌ ቢዲ ኢቻሹ ታሙ ጋካናስ ዲዛ ኣቱማሳታ ኡባ ማዝጋባ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላይ 30-50 ጋክዳ አደ ኡባ ጌሻ ዱንካንያን ኦናዉ ዳንዳኤይሳታ ታይባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laythi 30-50 gakida adde ubbaa Geeshsha Dunkaaniyan oothanaw danda7eyisata tayba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለማገልገል የሚመጡትን ከሠላሳ እስከ አምሳ ዓመት የሆናቸውን ወንዶች ሁሉ ቍጠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመገናኛው ድንኳን ለማገልገል ብቃት ያላቸውን፥ ዕድሜአቸው ከሠላሳ እስከ ኀምሳ የሚደርሰውን ወንዶች ሁሉ መዝግብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ኽሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት፥ ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ዝኽእሉ ቝፀሮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ማእከል ደቂ ሌዊ ንደቂ ቃሃት በብዓሌቶምን በብማይ ቤት ኣቦታቶምን ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ናብ ዕዮ ኺኣትው ዚኽእሉ ኹሎም፡ ኣብ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ። |