Numbers 4:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ዕዮ ኣገልግሎት ወለዶ ደቂ ገርሾን ኣብ ድንኳን ምርኻብ እዩ፡ ኣገልግሎቶም ድማ ኣብ ትሕቲ መሪሕነት ኢታማር ወዲ ካህን ኣሮን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጌድሶን ልጆች አገልግሎት በምስክሩ ድንኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ከካህኑ ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጌድሶናውያን ወገኖች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ከካህኑ ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌድሶናውያን ወገኖች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ሥራቸውንም የካህኑ የአሮን ልጅ ኢታማር ይቈጣጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ገርሾና ያራቱ ኦና ኦሱ ኡባይ ሀዋ። ኡንቱንቱ ኦና ኦሱዋ ኡባይ ቄስያ አሮና ናኣ እታማራ አዎተ ጋርሳና ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon Gershshoona yaratuu ootsana oosuu ubbay hawaa. Unttunttu ootsana oosuwaa ubbay k'eesiyaa Aaroona na'aa Itaamaara aawotetsaa garssaana gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaytoteththa Dunkaaneza giddon Gershoone nayta oosoy hessa; istta ooso qeese Aaroone naa Itamaarey xeelli oosiso. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ጌርሾኔ ናይታ ኦሶይ ሄሳ፤ ኢስታ ኦሶ ቄሴ ኣሮኔ ና ኢታማሬይ ጼሊ ኦሲሶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ገድሶና ኮቻይ ኦና ኦሶይ ሀይሳ። ኤንታ ኦሱዋ ካህንያ አሮና ናአይ እታማር ካልድ ኦስሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha Dunkaaniya giddon Gedisoona kochay oothana oosoy haysa. Enta oosuwa kahiniya Aarona na7ay Itamaari kaallidi oosiso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ የጌድሶናውያን ጐሣዎች በመገናኛው ድንኳን የሚኖራቸው አገልግሎት ይህ ነው፤ ተግባራቸውም በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታምር አመራር ሥር ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የጌርሾን ልጆች አገልግሎት ይህ ነው፤ ሥራቸውንም የካህኑ የአሮን ልጅ ኢታማር ይቈጣጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን፥ ኣገልግሎት ደቂ ጌድሶን እዙይ እዩ። ኣገልግሎቶም ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኢታምር ወዲ እቲ ኻህን ኣሮን ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣገልግሎት ዓሌታት ደቂ ጌርሾናውያን ኣብ ድንኳን ምርኻብ እዚ እዩ፡ እቲ ሓለዋኦም ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኢታማር ወዲ ኻህን ኣሮን ይኹን። |