Numbers 4:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዕዮ ኣገልግሎት ወለዶ ደቂ ገርሾን ኣብ ድንኳን ምርኻብ እዩ፡ ኣገልግሎቶም ድማ ኣብ ትሕቲ መሪሕነት ኢታማር ወዲ ካህን ኣሮን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጌ​ድ​ሶን ልጆች አገ​ል​ግ​ሎት በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ከካ​ህኑ ከአ​ሮን ልጅ ከኢ​ታ​ምር እጅ በታች ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጌድሶናውያን ወገኖች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ከካህኑ ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌድሶናውያን ወገኖች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ሥራቸውንም የካህኑ የአሮን ልጅ ኢታማር ይቈጣጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ገርሾና ያራቱ ኦና ኦሱ ኡባይ ሀዋ። ኡንቱንቱ ኦና ኦሱዋ ኡባይ ቄስያ አሮና ናኣ እታማራ አዎተ ጋርሳና ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon Gershshoona yaratuu ootsana oosuu ubbay hawaa. Unttunttu ootsana oosuwaa ubbay k'eesiyaa Aaroona na'aa Itaamaara aawotetsaa garssaana gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaytoteththa Dunkaaneza giddon Gershoone nayta oosoy hessa; istta ooso qeese Aaroone naa Itamaarey xeelli oosiso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ጌርሾኔ ናይታ ኦሶይ ሄሳ፤ ኢስታ ኦሶ ቄሴ ኣሮኔ ና ኢታማሬይ ጼሊ ኦሲሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ገድሶና ኮቻይ ኦና ኦሶይ ሀይሳ። ኤንታ ኦሱዋ ካህንያ አሮና ናአይ እታማር ካልድ ኦስሶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Geeshsha Dunkaaniya giddon Gedisoona kochay oothana oosoy haysa. Enta oosuwa kahiniya Aarona na7ay Itamaari kaallidi oosiso.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ የጌድሶናውያን ጐሣዎች በመገናኛው ድንኳን የሚኖራቸው አገልግሎት ይህ ነው፤ ተግባራቸውም በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታምር አመራር ሥር ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የጌርሾን ልጆች አገልግሎት ይህ ነው፤ ሥራቸውንም የካህኑ የአሮን ልጅ ኢታማር ይቈጣጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን፥ ኣገልግሎት ደቂ ጌድሶን እዙይ እዩ። ኣገልግሎቶም ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኢታምር ወዲ እቲ ኻህን ኣሮን ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣገልግሎት ዓሌታት ደቂ ጌርሾናውያን ኣብ ድንኳን ምርኻብ እዚ እዩ፡ እቲ ሓለዋኦም ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኢታማር ወዲ ኻህን ኣሮን ይኹን።