Numbers 4:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮንን ደቁን ምስ ተሸሙ፡ ብዅሉ ኣገልግሎት ደቂ ገርሾናውያን፡ ብዅሉ ጾሮምን ብዅሉ ኣገልግሎቶምን ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጌድሶን ልጆች አገልግሎት ሁሉ፥ በተራቸውም ሁሉ፥ በሥራቸውም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ ትእዛዝ ይሁን፤ በስማቸውና በተራቸውም ትቈጥራቸዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፥ ሸክማቸውም ሁሉ፥ ሥራቸውም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ ትእዛዝ ይሁን፤ የሚደርስባቸውንም ሸክም ሁሉ ትነግሩአቸዋላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፥ ሸክማቸውም ሁሉ፥ ሥራቸውም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ ትእዛዝ ይሁን፤ በየአገልግሎታቸውም የሚደርስባቸውን ሸክም ሁሉ ለእያንዳንዳቸው ትደለድላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቶክያዋ ግድና፥ ሀራ ኦሱዋ ግድናካ ኡንቱንቱ ኦያ ኦሱዋ ኡባይ አሮንነ አ አቱማ ናናይ ኡንቱንታ አዛዝና ኦሰትኖ። ኔን ኡንቱንቱ ቶካናዉ በስያባቱዋ ኡባ ኡንቱንቱ አዎተ አዎተዳን ኡንቱንቶ ግሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tookkiyaawaa gidina, hara oosuwaa gidinakka unttunttu ootsiyaa oosuwaa ubbay Aarooninne Aa attuma naanay unttuntta azazina oosettino. Neeni unttunttu tookkanaw bessiyaabatuwaa ubbaa unttunttu aawotetsaa aawotetsaadan unttunttoo gisha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gershoone nayti ooththiza ooso gidiin woykko tooho gidiin Aarooneynne iza nayti istta azazida mala ooththetto; istti tookkanaas bessiza miishshaa kumeth ne isttas gisha imma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌርሾኔ ናይቲ ኦዛ ኦሶ ጊዲን ዎይኮ ቶሆ ጊዲን ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላ ኦቶ፤ ኢስቲ ቶካናስ ቤሲዛ ሚሻ ኩሜ ኔ ኢስታስ ጊሻ ኢማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቶሆ ግድን፥ ሀራ ኦሶ ግድን፥ ኤንቲ ኦያ ኦሶ ኡባ አሮንነ እያ አደ ናይት ኤንታ ካል ኦስሶ። ኤንቲ ቶካናዉ በሲያባታ ኡባ ነ አዋተን ኤንታዉ ግሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tooho gidin, hara ooso gidin, enti oothiya ooso ubbaa Aaroninne iya adde nayti enta kaalli oosiso. Enti tookanaw bessiyabata ubbaa ne aawatethan entaw gisha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፣ ሸክምም ሆነ ሌላ ሥራ አሮንና ልጆቹ በሚሰጡት አመራር መሠረት ይሆናል። የሚሸከሙትን ሁሉ በኀላፊነት ታስረክቧቸዋላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚሸከሙአቸው ነገሮችና በሚሠሩአቸው ሥራዎች የጌርሾንን ልጆች አገልግሎት አሮንና ልጆቹ ይቈጣጠሩአቸዋል፤ መሸከም ያለባቸውንም ነገሮች ሁሉ ትመድብላቸዋለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ጌድሶን ኵሉ ኣገልግሎቶም፥ ፆሮም ኮነ ስራሖም፥ ከምቲ ትእዛዝ ኣሮንን ደቁን ይኹን። ክፆርዎ ዘለዎም ኵሉ ይቈፃፀርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ደቂ ጌርሶውያን ኩሉ ጾርን ኩሉ ዕዮኦምን ንኹሉ ኣገልግሎቶም ከምቲ ትእዛዝ ኣሮንን ደቁን ይኹን። ብጸሮም ዘበለ ኹሉ ኺሓልዩ ኣመዝዝዎም። |