Numbers 4:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮንን ደቁን ምስ ተሸሙ፡ ብዅሉ ኣገልግሎት ደቂ ገርሾናውያን፡ ብዅሉ ጾሮምን ብዅሉ ኣገልግሎቶምን ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጌ​ድ​ሶን ልጆች አገ​ል​ግ​ሎት ሁሉ፥ በተ​ራ​ቸ​ውም ሁሉ፥ በሥ​ራ​ቸ​ውም ሁሉ በአ​ሮ​ንና በል​ጆቹ ትእ​ዛዝ ይሁን፤ በስ​ማ​ቸ​ውና በተ​ራ​ቸ​ውም ትቈ​ጥ​ራ​ቸ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፥ ሸክማቸውም ሁሉ፥ ሥራቸውም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ ትእዛዝ ይሁን፤ የሚደርስባቸውንም ሸክም ሁሉ ትነግሩአቸዋላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፥ ሸክማቸውም ሁሉ፥ ሥራቸውም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ ትእዛዝ ይሁን፤ በየአገልግሎታቸውም የሚደርስባቸውን ሸክም ሁሉ ለእያንዳንዳቸው ትደለድላላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቶክያዋ ግድና፥ ሀራ ኦሱዋ ግድናካ ኡንቱንቱ ኦያ ኦሱዋ ኡባይ አሮንነ አ አቱማ ናናይ ኡንቱንታ አዛዝና ኦሰትኖ። ኔን ኡንቱንቱ ቶካናዉ በስያባቱዋ ኡባ ኡንቱንቱ አዎተ አዎተዳን ኡንቱንቶ ግሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Tookkiyaawaa gidina, hara oosuwaa gidinakka unttunttu ootsiyaa oosuwaa ubbay Aarooninne Aa attuma naanay unttuntta azazina oosettino. Neeni unttunttu tookkanaw bessiyaabatuwaa ubbaa unttunttu aawotetsaa aawotetsaadan unttunttoo gisha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gershoone nayti ooththiza ooso gidiin woykko tooho gidiin Aarooneynne iza nayti istta azazida mala ooththetto; istti tookkanaas bessiza miishshaa kumeth ne isttas gisha imma.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌርሾኔ ናይቲ ኦዛ ኦሶ ጊዲን ዎይኮ ቶሆ ጊዲን ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላ ኦቶ፤ ኢስቲ ቶካናስ ቤሲዛ ሚሻ ኩሜ ኔ ኢስታስ ጊሻ ኢማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቶሆ ግድን፥ ሀራ ኦሶ ግድን፥ ኤንቲ ኦያ ኦሶ ኡባ አሮንነ እያ አደ ናይት ኤንታ ካል ኦስሶ። ኤንቲ ቶካናዉ በሲያባታ ኡባ ነ አዋተን ኤንታዉ ግሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tooho gidin, hara ooso gidin, enti oothiya ooso ubbaa Aaroninne iya adde nayti enta kaalli oosiso. Enti tookanaw bessiyabata ubbaa ne aawatethan entaw gisha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፣ ሸክምም ሆነ ሌላ ሥራ አሮንና ልጆቹ በሚሰጡት አመራር መሠረት ይሆናል። የሚሸከሙትን ሁሉ በኀላፊነት ታስረክቧቸዋላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሚሸከሙአቸው ነገሮችና በሚሠሩአቸው ሥራዎች የጌርሾንን ልጆች አገልግሎት አሮንና ልጆቹ ይቈጣጠሩአቸዋል፤ መሸከም ያለባቸውንም ነገሮች ሁሉ ትመድብላቸዋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ጌድሶን ኵሉ ኣገልግሎቶም፥ ፆሮም ኮነ ስራሖም፥ ከምቲ ትእዛዝ ኣሮንን ደቁን ይኹን። ክፆርዎ ዘለዎም ኵሉ ይቈፃፀርዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ናይ ደቂ ጌርሶውያን ኩሉ ጾርን ኩሉ ዕዮኦምን ንኹሉ ኣገልግሎቶም ከምቲ ትእዛዝ ኣሮንን ደቁን ይኹን። ብጸሮም ዘበለ ኹሉ ኺሓልዩ ኣመዝዝዎም።