Numbers 4:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ፡ ምእንቲ ኸይሞቱ፡ እቲ ቕዱስ ነገር መዓስ ከም እተሸፈነ ኺርእዩ ኣይኪኣትዉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ርሱ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው ሥራ​ው​ንና ሸክ​ሙን ያዘ​ጋጁ፤ ነገር ግን እን​ዳ​ይ​ሞቱ ንዋየ ቅዱ​ሳ​ቱን ለድ​ን​ገት እን​ኳን ለማ​የት አይ​ግቡ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እንዳይሞቱ ንዋየ ቅድሳቱን ለድንገት እንኳ ለማየት አይግቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እንዳይሞቱ ንዋየ ቅድሳቱን ለአንድ አፍታ እንኳ ለማየት አይግቡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃሃታ ያራቱ ሀይቀናዳን፥ ኡባፐ አያ ጌሻቱዋ ቄሳቱ ጻጽሽን በአናዉ ግዱዋ ገሎፕኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ahaata yaratuu hayk'k'ennaadan, ubbaappe aad'd'iyaa geeshshatuwaa k'eesatuu s'aas'ishin be'anaw gidduwaa geloppino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin istti hayqqontta mala Qa7aate nayti Dunkaaneza giddo gelidi beyanaas guuththa wodeska xeellopetto.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ሃይቆንታ ማላ ቃኣቴ ናይቲ ዱንካኔዛ ጊዶ ጌሊዲ ቤያናስ ጉ ዎዴስካ ጼሎፔቶ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃሃታ ኮቻይ ሀይቆናዳ ጌሻ ሚሸታ በአናዉ ጉ ዎደስካ ዱንካንያ ግዶ ገሎፖ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qahaata kochay hayqonnaada geeshsha miisheta be7anaw guutha wodeska Dunkaaniya giddo gelopo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀዓታውያን ግን ንዋየ ቅድሳቱን ለአንድ አፍታ እንኳ ለማየት አይግቡ፤ ቢገቡ ይሞታሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እንዳይሞቱ የቀዓት ልጆች ወደ ድንኳኑ ውስጥ ገብተው ለአንድ አፍታ እንኳ ለማየት አይድፈሩ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ምእንቲ ኸይሞቱስ፥ ነቲ ቕዱስ ነገር ንቕፅበት ዓይኒ እኳ እንተ ኾነ ኣትዮም ኣይርኣይዎ።”
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ከይሞቱ፡ ነቲ ቅዱስ ነገር፡ ቅጽበት ዓይኒ እኳ እንተ ኾነ፡ ንምርኣዩ ኣይእተው።