Numbers 4:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ናብ ቅዱሳት ነገራት ኪቐርቡ ኸለዉ ብህይወት ኪዀኑን ምእንቲ ኸይሞቱን፡ ከምኡ ግበርዎም፣ ኣሮንን ደቁን ኣትዮም ንነፍሲ ወከፎም ንኣገልግሎቱን ንጾሩን ኪሸይምዎም ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ በቀረቡ ጊዜ በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እንጂ እንዳይሞቱ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ አሮንና ልጆቹ ይግቡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ወደ ቅድስተ ቅዱሳን በቀረቡ ጊዜ በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እንጂ እንዳይሞቱ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ አሮንና ልጆቹ ይግቡ፥ ለሰውም ሁሉ ሥራውንና ሸክሙን ይዘዙ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እጅግ ቅዱስ ወደ ሆኑት ነገሮች በቀረቡ ጊዜ በሕይወት እንዲኖሩ እንጂ እንዳይሞቱ እንዲህ አድርጉላቸው፦ አሮንና ልጆቹ ይግቡ፥ እያንዳንዱንም ሰው በየተግባሩና በየሥራው ጫና ይመድቡት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ አዳ ጌሻ ሚሻ ማታ ሺቅያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ሀይቀናን ፓጻ አቲደ ደአና ማላ፥ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ኦተ: አሮንነ አ አቱማ ናናይ ጾሳ ዱንካንያ ግዶ ገሊደ ቃሃታ ያራቱ ኡባይ ሁጲያን ሁጲያን ኦና ኦሱዋነ ቶካና ቶኩዋ ሻክ ሻኪደ ግሽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe aad'd'eedda geeshsha miishshaa mata shiik'iyaa wode, unttunttu hayk'k'ennan pas'a attiide de'ana mala, unttunttoo hawaadan ootsite: Aarooninne Aa attuma naanay S'oossaa Dunkkaaniyaa giddo geliide K'ahaata yaratuu ubbay huup'iyaan huup'iyaan ootsana oosuwaanne tookkana tookuwaa shaakki shaakkiide gishino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gede ubbaafe dumma geeshsha miishshatakko shiiqidi istti hayqqontta mala istta Aarooneynne iza nayti Gaytoteththa Dunkaanen gelidi asaas issaas issaas oosonne izaade tooho shaakki immetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዴ ኡባፌ ዱማ ጌሻ ሚሻታኮ ሺቂዲ ኢስቲ ሃይቆንታ ማላ ኢስታ ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ጋይቶቴ ዱንካኔን ጌሊዲ ኣሳስ ኢሳስ ኢሳስ ኦሶኔ ኢዛዴ ቶሆ ሻኪ ኢሜቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ጌሻ ሚሽያኮ ሺቅድ ሀይቆና መላ አሮንነ እያ አደ ናይት ጌሻ ዱንካንያ ግዶ ገልድ፥ ቆሃታ ኮቻይ ሁጰን ሁጰን ኦና ኦሱዋነ ቶካና ቶሁዋ ሻክድ በሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Geeshsha miishiyako shiiqidi hayqonna mela Aaroninne iya adde nayti Geeshsha Dunkaaniya giddo gelidi, Qohaata kochay huuphen huuphen oothana oosuwanne tookana toohuwa shaakidi besso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ንዋየ ቅድሳቱ በሚቀርቡበትም ጊዜ በሕይወት እንዲኖሩ እንጂ እንዳይሞቱ አንተ ይህን አድርግላቸው፤ አሮንና ልጆቹ ወደ መቅደሱ ይግቡ፤ እያንዳንዱንም ሰው በየሥራው ላይ ይደልድሉት፤ ምን መሸከም እንዳለበትም ያስታውቁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ተቀደሰው ስፍራ ተጠግተው እንዳይሞቱ እንዲህ አድርግላቸው፦ አሮንና ልጆቹ ወደ መቅደሱ ገብተው የያንዳንዱን ሰው ሥራና ሸክሙን ይመድቡለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ናይ ቅድስተ ቅዱሳን ነገር ምስ ዚቐርቡ ከይሞቱ፡ ብህይወት ደኣ ኺነብሩ፡ እዚ ግበሩሎም፡ ኣሮንን ደቁን ኣትዮም ንነፍሲ ወከፎም ኣገልግሎቱን ጸጸሩን የመልክትዎም። |