Numbers 4:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮንን ደቁን ነቲ መቕደስን ንዅሉ ኣቓሑ መቕደስን ምስ ወድኡ፡ እቲ ሰፈር ክድይብ ከሎ። ብድሕሪኡ ደቂ ቄሃት ሒዞም ኪመጹ እዮም፤ ንቕዱስ ነገር ግና ከይሞቱ፡ ኪትንክፉ የብሎምን። እዚ ነገር እዚ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ንደቂ ቄሃት ጾር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሮ​ንና ልጆቹ መቅ​ደ​ሱ​ንና የመ​ቅ​ደ​ሱን ዕቃ ሁሉ ሸፍ​ነው ከጨ​ረሱ በኋላ ሰፈሩ ሲነሣ የቀ​ዓት ልጆች ሊሸ​ከ​ሙት ይገ​ባሉ። እን​ዳ​ይ​ሞቱ ግን ንዋየ ቅድ​ሳ​ቱን አይ​ንኩ። በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ዘንድ የቀ​ዓት ልጆች ሸክም ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሰፈሩም ሲነሡ፥ አሮንና ልጆቹ መቅደሱንና የመቅደሱን ዕቃ ሁሉ ከሸፈኑ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ የቀዓት ልጆች ሊሸከሙት ይመጣሉ፤ እንዳይሞቱ ግን ንዋየ ቅድሳቱን አይንኩ። በመገናኛው ድንኳን ዘንድ የቀዓት ልጆች ሸክም ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሮንና ልጆቹ መቅደሱንና የመቅደሱን ዕቃዎች ሁሉ መሸፈናቸውን በጨረሱ ጊዜ፥ ሰፈሩም ለመጓዝ ሲነሣ፥ የቀዓት ልጆች ሊሸከሙት ከዚያም በኋላ ይመጣሉ፤ እንዳይሞቱ ግን ንዋየ ቅድሳቱን አይንኩ። የቀዓት ልጆች የሚሸከሙአቸው የመገናኛው ድንኳን ዕቃዎች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮንነ አ አቱማ ናናይ፥ ጌሻባቱዋነ ጌሻ ሚሻቱዋ ኡባ ካሚደ ማኮፐነ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ደንድያ ዎዲ ጋኮፐ፥ ሄዋ ኡባ ቶካናዉ ቃሃታ ያራቱ ዪኖ። ሽን ጌሻ ሚሻቱዋ ኡንቱንቱ ቦቾፐ ሀይቂኖ። ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ደእያ ሄ ሚሻ ቃሃታ ያራቱ ቶክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aarooninne Aa attuma naanay, geeshshabatuwaanne geeshsha miishshatuwaa ubbaa kammiide makkooppenne dunkkaaneedda sa'aappe denddiyaa wodii gakkooppe, hewaa ubbaa tookkanaw K'ahaata yaratuu yiino. Shin geeshsha miishshatuwaa unttunttu bochchooppe hayk'k'ino. S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon de'iyaa he miishshaa K'ahaata yaratuu tookkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ba diza heeraappe dendi bishin Aarooneynne iza nayti geeshsha miishshatanne he miishshati isttan go7ettiza miishshata ubbaaka kammidaappe guye Qa7aate nayti yiidi tooketto; gido attiin istti hayqqontta mala he geeshsha miishshata kushen bochchanaas bessenna; hessa gishshas Gaytoteththa Dunkaanezi dendiza wode hessi wurikka Qa7aate nayta alaafeteththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባ ዲዛ ሄራፔ ዴንዲ ቢሺን ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ጌሻ ሚሻታኔ ሄ ሚሻቲ ኢስታን ጎኤቲዛ ሚሻታ ኡባካ ካሚዳፔ ጉዬ ቃኣቴ ናይቲ ዪዲ ቶኬቶ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ሃይቆንታ ማላ ሄ ጌሻ ሚሻታ ኩሼን ቦቻናስ ቤሴና፤ ሄሳ ጊሻስ ጋይቶቴ ዱንካኔዚ ዴንዲዛ ዎዴ ሄሲ ዉሪካ ቃኣቴ ናይታ ኣላፌቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮንነ እያ አደ ናይት፥ ጌሻባታነ እያን ጎኤትያ ጌሻ ሚሸታ ኡባ ካምዳፐ ጉየ እስራኤለ አሳይ ጉታፐ ደንድያ ዎደ ቃሃታ ኮቻይ ይድ ቶኮ። ሽን ኤንቲ ሀይቆና መላ ጌሻ ሚሸታ ቦቾፎ። ጌሻ ዱንካነይ በሳፈ ደንድያ ዎደ ቃሃታ ኮቻስ ደእያ አዋተይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroninne iya adde nayti, geeshshabatanne iyan go7etiya geeshsha miisheta ubbaa kammidaape guye Isra7eele asay gutaape dendiya wode Qahaata kochay yidi tooko. Shin enti hayqonna mela geeshsha miisheta bochofo. Geeshsha Dunkaaney bessaafe dendiya wode qahaata kochaas de7iya aawatethay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮንና ልጆቹ መቅደሱንና ዕቃዎቹን፣ ንዋየ ቅድሳቱንም በሙሉ ሸፍነው ከጨረሱ በኋላ ሰፈሩ ለመንቀሳቀስ ዝግጁ ሲሆን፣ ቀዓታውያን ለመሸከም ይምጡ፤ እንዳይሞቱ ግን ንዋየ ቅድሳቱን መንካት የለባቸውም፤ ስለዚህ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያሉትን እነዚህን ዕቃዎች የሚሸከሙ ቀዓታውያን ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰፈር በሚነሡበትም ጊዜ አሮንና ልጆቹ ንዋያተ ቅድሳቱንና የእነርሱንም መገልገያ ዕቃዎች ሁሉ ከሸፈኑ በኋላ የቀዓት ልጆች መጥተው ይሸከሙአቸው፤ ነገር ግን እንዳይሞቱ ንዋያተ ቅድሳቱን መንካት አይገባቸውም፤ እንግዲህ የመገናኛው ድንኳን በሚነሣበት ጊዜ ሁሉ የቀዓት ልጆች ኀላፊነት ይህ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣሮንን ደቁን ነቲ መቕደስን ኣቑሑ ዅሉ ንዋያተ ቕድሳቱንውን ሸፊኖም ምስ ወድኡ፥ ካብቲ ሰፈር እንትለዓሉ ድማ፥ ደቂ ቃዓት ክፆሩ ይምፅኡ። ከይሞቱ ግና፥ ነቲ ንዋየ ቅድሳት ኣይንክእዎ። ምፅዋር እቲ መራኸቢ ድንኳን፥ ሓላፍነት ደቂ ቃዓት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሮንን ደቁን ምኽዳን መቕደስን ኩሉ ኣቓሑ መቕደስን ምስ ፈጸሙ፡ እቲ ሰፈር ድማ ምስ ዚነቅል፡ ድሕርዚ ደቂ ቃሃት ኪጾሩ ይምጽኡ። ከይሞቱ ግና፡ ነቲ ቅዱስ ነገር ኣይተንክይዎ። ናይ ድንኳን ምርኻብ ጾር ደቂ ቃሃት እዚ እዩ።