Numbers 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ እቲ ኣብ መቕደስ ዘገልግልዎ መሳርሒታት ኣገልግሎት ወሲዶም ኣብ ሐምላይ ጨርቂ ኣእትዮም ብቘርበት ቘርበት ሸፊኖም ኣብ በትሪ ይገብርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመቅደስም ውስጥ የሚያገለግሉበትን የማገልገያውን ዕቃ ሁሉ ይውሰዱ፤ በሰማያዊዉም መጐናጸፊያ ውስጥ ያስቀምጡት፤ በአቆስጣም ቍርበት መሸፈኛ ይሸፍኑት፤ በመሸከሚያውም ላይ ያድርጉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመቅደስም ውስጥ የሚያገልግሉበትን የማገልገያውን ዕቃ ሁሉ ይውሰዱ፥ በሰማያዊውም መጐናጸፊያ ውስጥ ያስቀምጡት፥ በአቆስጣም ቁርበት መሸፈኛ ይሸፍኑት፥ በመሸከሚያውም ላይ ያድርጉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመቅደስም ውስጥ የሚገለገሉባቸውን የመገልገያ ዕቃዎች ሁሉ ይውሰዱ፥ በሰማያዊውም መጐናጸፊያ ውስጥ ያስቀምጡአቸው፥ በአቆስጣም ቁርበት መሸፈኛ ይሸፍኑአቸው፥ በመሸከሚያውም ላይ ያድርጉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳንካ፥ ቃይ ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ጎኤትያ ሚሻቱዋ ኡባ አኪደ፥ ሳሉዋ ማላትያ ጫርቂያን ጻጽኖ፤ እርባንያን ካሚደ፥ ቶክያ ሻንቻማ ቦላን ዎኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadankka, k'ay S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon go'ettiyaa miishshatuwaa ubbaa akkiide, saluwaa malatiyaa c'ark'k'iyaan s'aas'ino; irbbaniyan kammiide, tookkiyaa shanchchamaa bollan wotsino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaytoteththa Dunkaanen go7ettiza miishshata ubbaa ekkidi salo mala kareththa carqqan kammetto; qaacettida lee7e galba iza bollara kammidi tooho miththaa bolla woththetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋይቶቴ ዱንካኔን ጎኤቲዛ ሚሻታ ኡባ ኤኪዲ ሳሎ ማላ ካሬ ጫርቃን ካሜቶ፤ ቃጬቲዳ ሌኤ ጋልባ ኢዛ ቦላራ ካሚዲ ቶሆ ሚ ቦላ ዎቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ፥ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ጎኤትያ ሚሸታ ኡባ ካሎሰ ጫርቀን ፃፆ፤ እያ ቦላ ሊቆ ጋልባ የግድ፥ ቶክያ አልጋ ቦላ ዎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka, Geeshsha Dunkaaniya giddon go7etiya miisheta ubbaa kaalose carqen xaaxo; iya bolla liiqo galba yeggidi, tookiya alga bolla wotho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንዲሁም በመቅደሱ ውስጥ ለአገልግሎት የሚሆኑትን ዕቃዎች በሙሉ ወስደው በሰማያዊ ጨርቅ በአቆስጣ ቍርበት በመሸፈን በመሸከሚያው ሳንቃ ላይ ያስቀምጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመቅደሱ መገልገያ የሆኑትን ዕቃዎች ሁሉ ወስደው በሰማያዊ ጨርቅ ይሸፍኑአቸው፤ የለፋ ስስ ቊርበት ደርበውም በመሸከሚያው ተራዳ ላይ ያኑሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብ ቤተ መቕደስ ዘገልግሉሉ ዅሉ ኣቑሑ ኣገልግሎት ወሲዶም ድማ ብሰማያዊ ዓለባ ይጠቕልልዎ፤ ብዝለፍዐ ቘርበት እንስሳ ባሕሪ ኸዓ ይሸፍንዎ፤ ኣብ መፆሪውን ይግበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቤተ መቕደስ ዜገልግሉሉ ኹሉ ኣቓሑ ኣገልግሎት ወሲዶም ድማ ኣብ ሰማያዊ ዓለባ ይግበርዎ። መኽደኒ ኸኣ ብቖርበት ታሃስ ይኽደንዎ፡ ኣብ መሰላውን ይጉሓፍዎ፡ ቀይሕ ዓለባ ኸአ ይዘርግሑሉ። |