Numbers 36:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ነፍሲ ወከፎም ርስቲ ኣቦታቶም ምእንቲ ኼስተማቕሩ፡ ኣብ ዝዀነ ይኹን ነገድ ደቂ እስራኤል ርስቲ ዘለዋ ነፍሲ ወከፍ ጓል ድማ ንሓንቲ ኻብ ወለዶ ነገድ ኣቦኣ ሰበይቲ ክትከውን ኣለዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ሰው የአባቶቹን ርስት ይወርስ ዘንድ፥ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ፥ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአባቷ ነገድ ባል ታግባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ሰው የአባቶቹን ርስት ይወርስ ዘንድ፥ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአባትዋ ነገድ ባል ታግባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ሰው የአባቶቹን ርስት እንዲወርስ፥ ከማናቸውም ከእስራኤል ልጆች ነገድ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአባትዋ ነገድ ባል ታግባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ግዶን አይ ዛረፐ ግድናካ፥ ቢታ ላትያ ማጫ ናእ ኡባይ፥ እስራኤሊ ኡባይ ባረ ማይዛ አዎቱዋ ላታ ላታና ማላ፥ አ ባረ አዉዋ ዛረ ግድያ አሳ ገሉ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa giddon ay zareppe gidinakka, biittaa laattiyaa mac'c'a na'i ubbay, Israa'eelii ubbay bare mayzza aawotuwaa laataa laattana mala, Aa bare aawuwaa zare gidiyaa asaa gelu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa zarkketa giddon ba aawa gade laattida maccassi oonikka ba qommo gelanaas bessees; hessa malan Isra7eele asay ubbay ba aawata xinxxo naaganaas dandayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ዛርኬታ ጊዶን ባ ኣዋ ጋዴ ላቲዳ ማጫሲ ኦኒካ ባ ቆሞ ጌላናስ ቤሴስ፤ ሄሳ ማላን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ኣዋታ ጺንጾ ናጋናስ ዳንዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ግዶን ላታ ቢታ ኤክዳ ማጫስ ኦንካ ባ አዋ ኮቸ ግድዳ አዝና ገላናዉ ኮሼስ። ሄሳዳ ኦኮ ኤንታ ኮቻ ላታይ ኤንታ ኩሸን ጋምኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asa giddon laata biitta ekida maccasi oonika ba aawa koche gidida azina gelanaw koshshees. Hessada oothiko enta kochaa laatay enta kushen gam7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እያንዳንዱ እስራኤላዊ የየአባቶቹን ርስት መውረስ ስላለበት፣ በማንኛውም የእስራኤል ነገድ ውስጥ ርስት የምትወርስ የትኛዪቱም ሴት፣ ከአባቷ ነገድ ወገን የሆነውን አንዱን ማግባት አለባት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእስራኤላዊ ነገድ መካከል ርስት የተካፈለች ማንኛይቱም ሴት ከዚያው ነገድ የሆነ ወንድ ማግባት ይኖርባታል፤ በዚህ ዐይነት እያንዳንዱ እስራኤላዊ የቀድሞ አባቶቹን ርስት በይዞታው ማቈየት ይችላል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ነገዳት ደቂ እስራኤል ርስቲ ዝወረሰት ጓል ድማ፥ ነፍሲ ወከፍ እስራኤላዊ ርስቲ ኣቦታቱ ምእንቲ ኽወርስ፥ ናብ ሓደ ኻብ ዓሌት ነገድ ኣቦኣ ትመርዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ነገዳት ደቂ እስራኤል ርስቲ ዝወረሰት ዝበለት ጓል ድማ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ደቂ እስራኣኤል ርስቲ ኣቦተቱ ምእንቲ ኺወርስ ናብ ሓደ ኻብ ዓሌት ነገድ ኣቦኣ ትተኣቶ። |