Numbers 36:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ነፍሲ ወከፎም ርስቲ ኣቦታቶም ምእንቲ ኼስተማቕሩ፡ ኣብ ዝዀነ ይኹን ነገድ ደቂ እስራኤል ርስቲ ዘለዋ ነፍሲ ወከፍ ጓል ድማ ንሓንቲ ኻብ ወለዶ ነገድ ኣቦኣ ሰበይቲ ክትከውን ኣለዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው የአ​ባ​ቶ​ቹን ርስት ይወ​ርስ ዘንድ፥ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ነገድ ሁሉ፥ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአ​ባቷ ነገድ ባል ታግባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ሰው የአባቶቹን ርስት ይወርስ ዘንድ፥ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአባትዋ ነገድ ባል ታግባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ሰው የአባቶቹን ርስት እንዲወርስ፥ ከማናቸውም ከእስራኤል ልጆች ነገድ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአባትዋ ነገድ ባል ታግባ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳ ግዶን አይ ዛረፐ ግድናካ፥ ቢታ ላትያ ማጫ ናእ ኡባይ፥ እስራኤሊ ኡባይ ባረ ማይዛ አዎቱዋ ላታ ላታና ማላ፥ አ ባረ አዉዋ ዛረ ግድያ አሳ ገሉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaa giddon ay zareppe gidinakka, biittaa laattiyaa mac'c'a na'i ubbay, Israa'eelii ubbay bare mayzza aawotuwaa laataa laattana mala, Aa bare aawuwaa zare gidiyaa asaa gelu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa zarkketa giddon ba aawa gade laattida maccassi oonikka ba qommo gelanaas bessees; hessa malan Isra7eele asay ubbay ba aawata xinxxo naaganaas dandayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳ ዛርኬታ ጊዶን ባ ኣዋ ጋዴ ላቲዳ ማጫሲ ኦኒካ ባ ቆሞ ጌላናስ ቤሴስ፤ ሄሳ ማላን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ኣዋታ ጺንጾ ናጋናስ ዳንዳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ግዶን ላታ ቢታ ኤክዳ ማጫስ ኦንካ ባ አዋ ኮቸ ግድዳ አዝና ገላናዉ ኮሼስ። ሄሳዳ ኦኮ ኤንታ ኮቻ ላታይ ኤንታ ኩሸን ጋምኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa giddon laata biitta ekida maccasi oonika ba aawa koche gidida azina gelanaw koshshees. Hessada oothiko enta kochaa laatay enta kushen gam7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዱ እስራኤላዊ የየአባቶቹን ርስት መውረስ ስላለበት፣ በማንኛውም የእስራኤል ነገድ ውስጥ ርስት የምትወርስ የትኛዪቱም ሴት፣ ከአባቷ ነገድ ወገን የሆነውን አንዱን ማግባት አለባት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእስራኤላዊ ነገድ መካከል ርስት የተካፈለች ማንኛይቱም ሴት ከዚያው ነገድ የሆነ ወንድ ማግባት ይኖርባታል፤ በዚህ ዐይነት እያንዳንዱ እስራኤላዊ የቀድሞ አባቶቹን ርስት በይዞታው ማቈየት ይችላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ነገዳት ደቂ እስራኤል ርስቲ ዝወረሰት ጓል ድማ፥ ነፍሲ ወከፍ እስራኤላዊ ርስቲ ኣቦታቱ ምእንቲ ኽወርስ፥ ናብ ሓደ ኻብ ዓሌት ነገድ ኣቦኣ ትመርዖ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ነገዳት ደቂ እስራኤል ርስቲ ዝወረሰት ዝበለት ጓል ድማ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ደቂ እስራኣኤል ርስቲ ኣቦተቱ ምእንቲ ኺወርስ ናብ ሓደ ኻብ ዓሌት ነገድ ኣቦኣ ትተኣቶ።