Numbers 36:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ኸምዚ፡ ነፍሲ ወከፍ ደቂ እስራኤል ንርስቲ ነገድ ኣቦታቱ ንርእሱ ኪዕቅብ ስለ ዘለዎ፡ ርስቲ ደቂ እስራኤል ካብ ነገድ ናብ ነገድ ኺርሕቕ ኣይክእልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ደ​ዚ​ህም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ርስት ከነ​ገድ ወደ ነገድ ምንም አይ​ተ​ላ​ለፍ፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እያ​ን​ዳ​ንዱ ወደ አባ​ቶቹ ነገድ ርስት ይጠጋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደዚህም የእስራኤል ልጆች ርስት ከነገድ ወደ ነገድ ምንም አይተላለፍ፤ ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ወደ አባቶቹ ነገድ ርስት ይጠጋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም የእስራኤል ልጆች ርስት ከአንዱ ነገድ ወደ ሌላው ነገድ አይተላለፍ፤ ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ የአባቶቹን ነገድ ርስት ይያዝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱዋ ላታይ እት ዛርያፐ ሀራ ዛርያዉ አፖ፤ እስራኤልያ ኡባይ ባረ ማይዛ አዎቱዋ ዛሪ ላቴዳ ቢታ ምንሲደ ኦይቆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuwaa laatay itti zariyaappe hara zariyaw aad'd'oppo; Israa'eeliyaa ubbay bare mayzza aawotuwaa zarii laatteedda biittaa minisiide oyk'k'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa malan Isra7eele asaa xinxxoy issi zarkkefe hara zarkken aadhdhofo; Isra7eele asay kase ba aawatappe laattida biitta minththi oykko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ማላን ኢስራኤሌ ኣሳ ጺንጾይ ኢሲ ዛርኬፌ ሃራ ዛርኬን ኣፎ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካሴ ባ ኣዋታፔ ላቲዳ ቢታ ሚን ኦይኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ላታይ እስ ኮቻፈ ሀራ ኮቻስ አፎ፤ እስራኤለ አሳይ ባንታ ኮቻ ላታ ቢታ ምንድ ናጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa laatay issi kochaafe hara kochaas aadhofo; Isra7eele asay banta kochaa laata biitta minthidi naago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዱ እስራኤላዊም ከቀደሙት አባቶቹ በወረሰው ርስት ይጽና፤ በእስራኤል ከአንዱ ነገድ ወደ ሌላው ነገድ የሚተላለፍ ርስት አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት የማንኛውም እስራኤላዊ ርስት ወደ ሌላ ነገድ አይተላለፍም፤ ከገዛ ነገዱ ጋር የተያያዘ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍ ካብ ደቂ እስራኤል ኣብ ርስቲ ነገድ ኣቦታቱ ደኣ ይፅናዕ እምበር፥ ርስቲ ደቂ እስራኤል ካብ ነገድ ናብ ነገድ ኣይሕለፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ወከፍ ኣብ ደቂ እስራኤል ኣብ ርስቲ ነገድ ኣቦታቱ ደአ ይጽናዕ እምበር፡ ርስቲ ደቂ እስራኤል ካብ ነገድ ናብ ነገድ ኣይሕለፍ።