Numbers 36:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመት ኢዮቤል ደቂ እስራኤል ምስ በጽሐት፡ ርስቶም ኣብ ልዕሊ እቲ እተቐበልዎ ነገድ ርስቲ ይውሰኽ። ከምኡ ድማ ርስቶም ካብ ርስቲ ነገድ ኣቦታትና ክምንጠል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በሆነ ጊዜ ርስታቸው ሴቶቹ ወደ አገቡበት ወደ ሌላ ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እነሆ፥ ርስታቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይጐድላል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው ለሚሆኑበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እንደዚህም ርስታቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይጐድላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው እነርሱ ወደ አሉበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ ርስታቸውም ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይወሰዳል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እስራኤላቶ እሻታማን ላይ ባላይ ጋክያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ላታይ ኡንቱንቱ ገልያ አሳ ዛርያዉ ጉጀቴ፤ ኡንቱንቱ ላታይ ኑ አዎቱዋ ዛርያ ላታፐ ፓጫና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Israa'eelatoo Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkiyaa wode, unttunttu laatay unttunttu geliyaa asaa zariyaw gujettee; unttunttu laatay nu aawotuwaa zariyaa laataappe pac'c'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wozzo layththay gakkiza wode istta gishazi istti gelida zarkkes gujettees; hessa gishshas istta xinxxoy nu zarkketa xinxxo pacinchchees» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዞ ላይይ ጋኪዛ ዎዴ ኢስታ ጊሻዚ ኢስቲ ጌሊዳ ዛርኬስ ጉጄቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ጺንጾይ ኑ ዛርኬታ ጺንጾ ፓጪንቼስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ እሻታማን ላይ ቦንችያ ባለይ ጋክያ ዎደ ኤንታ ላታይ ኤንታ ኤክዳ አሳ ኮቻስ ጉዠቴስ፤ ሄሳ ግድኮ ኤንታ ላታይ ኑ አዋታ ኮቻ ላታፐ ኤከታና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas Ishatamantho Laytha bonchiya ba7aaley gakiya wode enta laatay enta ekida asaa kochaas guzhetees; hessa gidiko enta laatay nu aawata kochaa laatape eketana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤላውያን ዓመተ ኢዮቤልዩ በሚመጣበት ጊዜ የእነርሱ ድርሻ ወደ ባሎቻቸው ነገድ ይጨመራል፤ ይህ ከሆነም ድርሻቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ላይ ይወሰዳል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንብረት በሚመለስበት ዓመት የተሸጠ ንብረት ሁሉ ለባለቤቱ በሚመለስበት ጊዜ የጸሎፍሐድ ሴቶች ልጆች ርስት አግብተው ወደ ሄዱበት ነገድ ለዘለቄታው ተጨማሪ ሆኖ ይተላለፋል፤ ይህም በእኛ ነገድ ይዞታ ላይ ጒድለትን ያስከትላል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ዓመት ኢዮቤልዩ ምስ ኮነሎም፥ እቲ ርስተን ናብ ርስቲ እቲ ዝኣተዋኦ ነገድ ክውሰኽ እዩ። ሽዑ እቲ ርስተን ካብ ርስቲ ኣቦታትና ኽንከ እዩ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ዓመት እልልታ ምስ ኮነሎም፡ እቲ ርስተን ናብ ርስቲ እቲ ዝአተዋኦ ነገድ ይወሰኽ፡ ሽዑ እቲ ርስተን ካብ ስርቲ ኣቦታትና ይንከ። |