Numbers 36:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓመት ኢዮቤል ደቂ እስራኤል ምስ በጽሐት፡ ርስቶም ኣብ ልዕሊ እቲ እተቐበልዎ ነገድ ርስቲ ይውሰኽ። ከምኡ ድማ ርስቶም ካብ ርስቲ ነገድ ኣቦታትና ክምንጠል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ኢዮ​ቤ​ልዩ በሆነ ጊዜ ርስ​ታ​ቸው ሴቶቹ ወደ አገ​ቡ​በት ወደ ሌላ ነገድ ርስት ይጨ​መ​ራል፤ እነሆ፥ ርስ​ታ​ቸው ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ነገድ ርስት ይጐ​ድ​ላል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው ለሚሆኑበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እንደዚህም ርስታቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይጐድላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው እነርሱ ወደ አሉበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ ርስታቸውም ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይወሰዳል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እስራኤላቶ እሻታማን ላይ ባላይ ጋክያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ላታይ ኡንቱንቱ ገልያ አሳ ዛርያዉ ጉጀቴ፤ ኡንቱንቱ ላታይ ኑ አዎቱዋ ዛርያ ላታፐ ፓጫና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Israa'eelatoo Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkiyaa wode, unttunttu laatay unttunttu geliyaa asaa zariyaw gujettee; unttunttu laatay nu aawotuwaa zariyaa laataappe pac'c'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wozzo layththay gakkiza wode istta gishazi istti gelida zarkkes gujettees; hessa gishshas istta xinxxoy nu zarkketa xinxxo pacinchchees» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎዞ ላይይ ጋኪዛ ዎዴ ኢስታ ጊሻዚ ኢስቲ ጌሊዳ ዛርኬስ ጉጄቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ጺንጾይ ኑ ዛርኬታ ጺንጾ ፓጪንቼስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ እሻታማን ላይ ቦንችያ ባለይ ጋክያ ዎደ ኤንታ ላታይ ኤንታ ኤክዳ አሳ ኮቻስ ጉዠቴስ፤ ሄሳ ግድኮ ኤንታ ላታይ ኑ አዋታ ኮቻ ላታፐ ኤከታና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas Ishatamantho Laytha bonchiya ba7aaley gakiya wode enta laatay enta ekida asaa kochaas guzhetees; hessa gidiko enta laatay nu aawata kochaa laatape eketana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤላውያን ዓመተ ኢዮቤልዩ በሚመጣበት ጊዜ የእነርሱ ድርሻ ወደ ባሎቻቸው ነገድ ይጨመራል፤ ይህ ከሆነም ድርሻቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ላይ ይወሰዳል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንብረት በሚመለስበት ዓመት የተሸጠ ንብረት ሁሉ ለባለቤቱ በሚመለስበት ጊዜ የጸሎፍሐድ ሴቶች ልጆች ርስት አግብተው ወደ ሄዱበት ነገድ ለዘለቄታው ተጨማሪ ሆኖ ይተላለፋል፤ ይህም በእኛ ነገድ ይዞታ ላይ ጒድለትን ያስከትላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል ዓመት ኢዮቤልዩ ምስ ኮነሎም፥ እቲ ርስተን ናብ ርስቲ እቲ ዝኣተዋኦ ነገድ ክውሰኽ እዩ። ሽዑ እቲ ርስተን ካብ ርስቲ ኣቦታትና ኽንከ እዩ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል ዓመት እልልታ ምስ ኮነሎም፡ እቲ ርስተን ናብ ርስቲ እቲ ዝአተዋኦ ነገድ ይወሰኽ፡ ሽዑ እቲ ርስተን ካብ ስርቲ ኣቦታትና ይንከ።