Numbers 36:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ እግዚኣብሄር ንጐይታይ ነታ ምድሪ ንደቂ እስራኤል ብዕጫ ርስቲ ክህቦም ኣዘዞም። ጐይታይ ድማ ርስቲ ሓውና ጾሎፌሃድ ንኣዋልዱ ክህቦ ብእግዚኣብሄር ተኣዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርጎ በዕጣ ከፍሎ ይሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር ጌታችንን አዘዘው፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ይሰጣቸው ዘንድ ጌታችንን አዘዘው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሉም። ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፍለህ ትሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር አንተን ጌታችንን አዘዘህ፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ትሰጥ ዘንድ አንተን ጌታችንን አዘዘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም እንዲህ አሉ፦ “ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፋፍለህ እንድትሰጣቸው ጌታ አንተን ጌታችንን አዘዘህ፤ ጌታም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ እንድትሰጥ አንተን ጌታችንን አዘዘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዪደ፥ “ኑ ጎዳዉ፥ እስራኤልያ አሳዉ ቢታ ኤጻን ሻካደ እማና ማላ፥ መና ጎዳይ ኔና አዛዜዳ፤ ቃይ ጾሳይ ኑ እሻ ጻሎፍሃዳ ላታ አ ማጫ ናናዉ ኔን እማና ማላ፥ ኔና አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu yiide, «Nu godaw, Israa'eeliyaa asaw biittaa es's'an shaakkaade immana mala, Med'inaa Goday neena azazeedda; k'ay S'oossay nu ishaa S'alofihaada laataa Aa mac'c'a naanaw neeni immana mala, neena azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni hanno biittayo Isra7eele derezas saaman gishana mala GODAY nena nu godaza azazides; hessaththoka nu isha Xilofaade gisha iza macca naytas immana mala nena azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ሃኖ ቢታዮ ኢስራኤሌ ዴሬዛስ ሳማን ጊሻና ማላ ጎዳይ ኔና ኑ ጎዳዛ ኣዛዚዴስ፤ ሄሳካ ኑ ኢሻ ጺሎፋዴ ጊሻ ኢዛ ማጫ ናይታስ ኢማና ማላ ኔና ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኑ ጎዳዉ፥ እስራኤለ አሳስ ላታ ቢታ ሳማን ሻካዳ እማና መላ ጎዳይ ነና ኪትስ፤ ቃስ ኑ እሻ ሰሎጳዳ ላታ እያ ማጫ ናይታስ እማና መላ ነና ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nu godaw, Isra7eele asaas laata biitta saaman shaakada immana mela Goday nena kiittis; qassi nu ishaa Selophaada laata iya macca naytas immana mela nena kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አሉ፤ “ምድሪቱን በዕጣ ከፋፍለህ ለእስራኤላውያን ርስት አድርገህ እንድትሰጣቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) አንተን ጌታዬን ባዘዘ ጊዜ የወንድማችንን የሰለጰዓድን ድርሻ ለሴቶች ልጆቹ እንድትሰጥ አዝዞሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ምድሪቱን በዕጣ ለእስራኤል ሕዝብ እንድታከፋፍል እግዚአብሔር አንተን ጌታችንን አዞሃል፤ እንዲሁም የዘመዳችንን የጸሎፍሐድን ድርሻ ለሴቶች ልጆቹ እንድትሰጥ አዞሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ነታ ምድሪ ንደቂ እስራኤል ብዕፃ ኽትህቦም ኣዘዘካ። ከምኡውን ንርስቲ ሰለጵአድ ሓውና፥ ነጓላቱ ኽትህበን ኣዘዘካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሉ ድማ፡ እግዚኣብሄር እታ ምድሪ ንደቂ እስራኤል ንርስቲ ዕጭ ኪህቦም ንጐይታይ ኣዘዞ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንጐይታይ እታ ርስቲ ጸሎፍሓድ ሓሙና ነዋልዱ ኽህበን ኣዘዘ። |