Numbers 36:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርእስታት ዓሌታት ዓሌታት ደቂ ጊልዓድ፡ ወዲ ማጊር ወዲ ምናሴ፡ ካብ ዓሌታት ደቂ ዮሴፍ ድማ ቀሪቦም ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ እቶም ሹማምንቲ፡ ርእስታት እቲ… ስድራ ደቂ እስራኤል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዮ​ሴፍ ልጆች ወገ​ኖች የም​ናሴ ልጅ የማ​ኪር ልጅ የገ​ለ​ዓድ ልጆች ወገን አለ​ቆች መጡ፤ በሙ​ሴና በካ​ህኑ በአ​ል​ዓ​ዛር፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች አባ​ቶች አለ​ቆች ፊት ተና​ገሩ፤ አሉም፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዮሴፍ ልጆች ወገኖች የምናሴ ልጅ የማኪር ልጅ የገለዓድ ልጆች ወገን አለቆች ቀረቡ፥ በሙሴና በእስራኤልም ልጆች አባቶች አለቆች ፊት ተናገሩ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዮሴፍ ልጆች ወገኖች የምናሴ ልጅ የማኪር ልጅ የገለዓድ ልጆች ወገን አለቆች ቀረቡ፥ በሙሴና በእስራኤልም ልጆች አባቶች አለቆች ፊት ተናገሩ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ዛራቱዋፐ፥ ምናሰ ናኣ ማኪራ ናኣ ጋላኣደ ያራቱዋ ካፓቱ ሙሴኮነ እስራኤላቱዋ ያራቱዋ ካፓቱዋኮ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo zaratuwaappe, Minaase na'aa Maakiira na'aa Gala'aade yaratuwaa kaappatuu Musekkonne Israa'eelatuwaa yaratuwaa kaappatuwaakko yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefe naa Minaasey yelida Maakire naa Gala7aade zarkketa kaaleththiza halaqati Musekkonne Isra7eele asaa kaaleththizaytakko shiiqidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌ ና ሚናሴይ ዬሊዳ ማኪሬ ና ጋላኣዴ ዛርኬታ ካሌዛ ሃላቃቲ ሙሴኮኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይታኮ ሺቂዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፋ ኮቻፈ፥ ምናሰ ናኣ ማክራ ናኣ ጋላዳ ኮቻ ሀላቃት ሙሰኮነ እስራኤለ ሀላቃታኮ ይድ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefa kochaafe, Minaase na7aa Makira na7aa Galada kochaa halaqati Musekonne Isra7eele halaqatako yidi
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዮሴፍ ዝርያ ጐሣዎች የሆኑ የምናሴ ልጅ፣ የማኪር ልጅ፣ የገለዓድ ጐሣ የቤተ ሰብ አለቆች ወደ ሙሴና የእስራኤላውያን ቤተ ሰቦች አለቆች ወደ ሆኑት መሪዎች ቀርበው ተናገሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዮሴፍ ልጅ ምናሴ የወለደው የማኪር ልጅ የገለዓድ ጐሣ የሆኑት የቤተሰብ አለቆች ወደ ሙሴና ወደ ሌሎቹም የእስራኤል ሕዝብ አለቆች ቀርበው እንዲህ አሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መራሕቲ ዓሌት ደቂ ገለዓድ ወዲ ማኪር፥ ወዲ ምናሴ፥ ካብ ዓሌታት ደቂ ዮሴፍ መፁ፤ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ እቶም ሹመኛታት፥ መራሕቲ ዓሌት ደቂ እስራኤልን ከዓ ተዛረቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓላቑ ማይ ቤት ኣቦታት ዓሌት ደቂ ጊልኣድ ወዲ ማኪር፡ ወዲ ምናሴ ካብ ዓሌታት ደቂ ዮሴፍ ድማ ቀረቡ፡ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ እቶን ሹማምቲ፡ ሓላቑ ማይ ቤት ኣቦታት ደቂ እስራኤልን ከአ ተዛረቡ።