Numbers 35:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን እትህቦም ከተማታት ድማ ካብ ርስቲ ደቂ እስራኤል ኪዀና እየን። ነቶም ብዙሕ ዘለዎም ብዙሕ ሃቡ፤ ነቶም ውሑድ ዘለዎም ግና ውሑድ ክትህቦም ይግባእ፤ ነፍሲ ወከፍ ከተማታቱ ከከምቲ ዝወረሶ ርስቱ ንሌዋውያን ይህቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤል ልጆች ርስት ለሌዋውያን የምትሰጡአቸውን ከተሞች እንዲህ ስጡ፤ ከብዙዎቹ ብዙ፥ ከጥቂቶቹ ጥቂት ትወስዳላችሁ፤ እያንዳንዱ እንደ ወረሱት እንደ ርስታቸው መጠን ከከተሞቻቸው ለሌዋውያን ይሰጣሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤል ልጆች ርስት ለሌዋውያን የምትሰጡአቸውን ከተሞች እንዲሁ ስጡ፤ ከብዙዎቹ ብዙ፥ ከጥቂቶቹ ጥቂት ትወስዳላችሁ፤ እያንዳንዱ እንደ ወረሱት እንደ ርስታቸው መጠን ከከተሞቻቸው ለሌዋውያን ይሰጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስራኤል ልጆች ርስት ለሌዋውያን የምትሰጡአቸውን ከተሞች እንዲሁ ስጡ፤ ከብዙዎቹ ብዙ፥ ከጥቂቶቹ ጥቂት ትወስዳላችሁ፤ እያንዳንዱ እንደ ወረሱት እንደ ርስታቸው መጠን ከከተሞቻቸው ለሌዋውያን ይሰጣሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱዋ ላታፐ ሌዋቶ ህንተ እማና ካታማቱ እት እት ዛሪ ላቴዳዋ ኬሻ ግዳናዉ ኮሼ፤ ጮራ አሳይ ደእያ ዛርያፐ ጮራ ካታማቱዋ አኪተ፤ ሽን ፓይዱዋን ጉ አሳይ ደእያ ዛርያፐ ጉ ካታማቱዋ አኪተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuwaa laataappe Leewatoo hintte immana katamatuu itti itti zarii laatteeddawaa keeshshaa gidanaw koshshee; c'ora Asay de'iyaa zariyaappe c'ora katamatuwaa akkiite; shin payduwaan guutsaa Asay de'iyaa zariyaappe guutsaa katamatuwaa akkiite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele zarkketi laattida gadeppe istta gade gade dalgateththaa mala dalga gade oykkidaytappe dalga, xunththa gade oykkidaytappe xunth ekkidi Lewe zarkketas immite.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ዛርኬቲ ላቲዳ ጋዴፔ ኢስታ ጋዴ ጋዴ ዳልጋቴ ማላ ዳልጋ ጋዴ ኦይኪዳይታፔ ዳልጋ፥ ጹን ጋዴ ኦይኪዳይታፔ ጹን ኤኪዲ ሌዌ ዛርኬታስ ኢሚቴ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ላታፐ ኤንታ ላታ መላ ዳሮ ኮቻፈ ዳሮ ካታማ፥ ጉ ኮቻፈ ጉ ካታማ ኤክድ ሌወታስ እምተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa laatape enta laata mela daro kochaafe daro katama, guutha kochaafe guutha katama ekidi Leewetas immite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ከወረሷት ምድር ላይ ለሌዋውያኑ የምትሰጧቸው ከተሞች እያንዳንዱ ነገድ እንዳለው ድርሻ መጠን ይሆናል። ብዙ ካለው ነገድ ላይ ብዙ ከተሞች እንዲሁም ጥቂት ካለው ነገድ ላይ ጥቂት ከተሞችን ውሰዱ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤላውያን ይዞታ እንደየርስታቸው መጠን፥ ብዛት ካላቸው ነገዶች ብዙ ከተሞችን፥ አነስ ካሉ ነገዶች ጥቂት ከተሞችን ወስደህ ለሌዋውያን ስጥ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ካብ ርስቲ ደቂ እስራኤል እትህብዎም ከተማታት ድማ፥ ካብቶም ብዙሕ ዘለዎም ብዙሕ፥ ካብቶም ውሑድ ዘለዎም ውሑድ ውሰዱ። ነፍሲ ወከፍ ከም መጠን እቲ ዝወርሶ ርስቱ ኻብ ከተማታቱ ንሌዋውያን ይሃብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ እተን ካብ ርስቲ ደቂ እስራኤል እትህብዎም ከተማታት ድማ፡ ካብቶም ብዙሕ ዘለዎም ብዙሕ፡ ካብቶም ሒደት ዘለዎም ከአ ሒደት ውሰዱ። ነፍሲ ወከፍ ከም መጠን እታ እተረስተያ ርስቱ ኻብ ከተማታቱ ንሌዋውያን ይሀብ። |