Numbers 35:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መጓሰ ናይተን ንሌዋውያን እትህቦም ከተማታት ድማ ካብ መካበብያ እታ ኸተማን ኪንዮ ሽሕ እመትን ኣብ ዙርያኡ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሌዋውያንም የምትሰጡት የከተማ መሰማርያ በከተማው ዙሪያ ከቅጥሩ ወደ ውጭ አንድ ሺህ ክንድ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሌዋውያንም የምትሰጡት የከተማ መሰምርያ በከተማው ዙሪያ ከቅጥሩ ወደ ውጭ አንድ ሺህ ክንድ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሌዋውያንም የምትሰጡት የከተማ መሰማሪያ በከተማው ዙሪያ ሁሉ ከቅጥሩ ወደ ውጭ አንድ ሺህ ክንድ ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሌዋቶ እማና ካታማ ዩሹዋን ደእያ ሄን ጋደቱ ካታማ ግምቢያ ድርሳፐ ካረኮ እት ሻአ ዋ ግድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte Leewatoo immana katamaa yuushshuwaan de'iyaa hentsaa gadetuu katamaa gimbbiyaa dirssaappe karekko itti sha"a wad'aa gidino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Katamata yuushon intte Lewe zarkketas immana mehe heenththa gadeza aakoteththay katamaa gimbezappe doommidi oyddu baggarakka 1,000 wadha wadha gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካታማታ ዩሾን ኢንቴ ሌዌ ዛርኬታስ ኢማና ሜሄ ሄን ጋዴዛ ኣኮቴይ ካታማ ጊምቤዛፔ ዶሚዲ ኦይዱ ባጋራካ 1,000 ዋ ዋ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኤንታዉ እምያ ሄን ቢታይ ኡባ ባጋራ ካታማ ግምበ ድርሳፈ እስ ሙኩሉ ዋ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte entaw immiya hentha biittay ubba baggara katamaa gimbe dirsaafe issi mukulu wadha gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በየከተሞቹ ዙሪያ ለሌዋውያኑ የምትሰጧቸውም የግጦሽ መሬት ከከተማው ቅጥር አንድ ሺሕ ክንድ ይዘረጋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የግጦሽ መሬቱ ከከተማው ቅጽር ግንብ በሁሉ አቅጣጫ እስከ አራት መቶ ኀምሳ ሜትር ይስፋ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንሌዋውያን እትህብዎም ኣብ ከባቢ ኸተማታት ዘሎ ምድሪ፥ ካብ መካበብያ እታ ኸተማ ብዙርያኣ ስፍሓቱ ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሜትር ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ንሌዋውያን እትህብዎም ኣብ ከከባቢ ኸተምታት ዘላ ምድሪ ድማ፡ ካብ መከባብያ እታ ኸተማ ብዙርያኣ፡ ምግፋሓ ሽሕ መት ትኹን። |