Numbers 35:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ናብታ ናጻ ከተማኡ ሃዲሙ ኣብታ ሃገር ኪነብር ተመሊሱ ኽሳዕ እቲ ኻህን ዚመውት ዕግበት ክትወስዱሉ ኣይትኽእሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታላቁ ካህን እስኪሞት ወደ ምድሩ ትመልሱት ዘንድ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው ዋጋ አትቀበሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዋነኛው ካህን ሳይሞት ወደ ምድሩ ይመለስ ዘንድ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታላቁ ካህን ሳይሞት ወደ ምድሩ እንዲመለስ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው ሰው የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አትያ ካታማ ባቃቴዳ ኦፐነ ቄሰ ኡባቱ ካፑ ሀይቃናፐ ካሰ፥ እ ጉየ ስሚደ፥ ባረ ጋድያን ደአናዳን ኦናዉ አጫ አኮፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Attiyaa katamaa bak'ateedda ooppenne k'eese ubbatuu kaappuu hayk'k'anaappe kase, I guyye simmiide, bare gadiyaan de'anaadan ootsanaw ac'aa akkoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izan baqati attiza katama baqatida oonappeka qeeseta halaqay hayqqanaappe kase izi guye simmidi ba biittan de7ana mala giidi suuththa qanxxo ekkofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛን ባቃቲ ኣቲዛ ካታማ ባቃቲዳ ኦናፔካ ቄሴታ ሃላቃይ ሃይቃናፔ ካሴ ኢዚ ጉዬ ሲሚዲ ባ ቢታን ዴኣና ማላ ጊዲ ሱ ቃንጾ ኤኮፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባቃትድ አትያ ካታማ በትዳ ኦደፈካ ካህነ ሀላቃይ ሀይቃናፐ ስን ባ ሶ ስማና መላ አጫ እያፐ ኤኮፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baqatidi attiya katama betida oodefeka kahine halaqay hayqanaape sinthe ba soo simmana mela aca iyape ekofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ወደ መማጸኛ ከተማ ሸሽቶ ስለ ገባ ስለ ማንኛውም ሰው የደም ዋጋ በመቀበል ሊቀ ካህናቱ ከመሞቱ በፊት ወደ አገሩ ተመልሶ ሄዶ እዚያ እንዲኖር አታድርጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው ወደ መማጸኛ ከተማ ሸሽቶ ቢያመልጥ ሊቀ ካህናቱ ከመሞቱ በፊት ወደ ቤቱ መመለስ ይችል ዘንድ ገንዘብ እንዲከፍል አትፍቀዱለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለ እቲ ናብታ መዕቘቢት ከተማ ዝሃደመ፥ ሊቀ ካህናት እንተይሞተ ምእንቲ ናብ ዓዱ ኽምለስ ኢልኩም፥ ጋር ነፍሲ ኣይትቀበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለ እቲ ናብ ከተማ መዕቖቢቱ ዝሀደመ ሊቀ ኻህናት ከሞተ ምእንቲ ናብ ዓዱ ኽምለስ ኢልኩም ጋር ኣይትቀበሉ። |