Numbers 35:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰብ ዝቐተለ፡ እቲ ቀታሊ ብኣፍ መሰኻኽር ኪቕተል ኣለዎ። ሓደ ምስክር ግና ንሓደ ሰብ ኪመውት ኢሉ ኣይምስክርን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነፍሰ ገዳይ ሁሉ በምስክሮች ቃል ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነፍሰ ገዳይ ሁሉ በምስክሮች አፍ ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነፍሰ ገዳይ ሁሉ ምስክሮች በሰሚጡት ቃል ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አሳ ዎዳ ኦንነ ሸምፑዋ እ ዎዳዋዳን ማርካቱ ማርካትና ሀይቆ፤ ሽን እት አሳ ጻላላይ ማርካትና፥ አይ አሳይነ ሀይቆፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Asa wod'eedda ooninne shemppuwaa I wod'eeddawaadan markkatuu markkattina hayk'k'o; shin itti asaa s'alalay markkattina, ay asaynne hayk'k'oppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Shempo wodhida ay asikka hayqo pirda pirdettanaas dandayzay iza bolla nam7u markkay woykko izappe bollara markkattiko attiin issi markkan xalla hayqo qixaate ekkenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ሼምፖ ዎዳ ኣይ ኣሲካ ሃይቆ ፒርዳ ፒርዴታናስ ዳንዳይዛይ ኢዛ ቦላ ናምኡ ማርካይ ዎይኮ ኢዛፔ ቦላራ ማርካቲኮ ኣቲን ኢሲ ማርካን ጻላ ሃይቆ ቂጻቴ ኤኬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሰ ዎዳ ኦንካ እ ሸምፖ ዎዳይሳ ናምኡ ዎይኮ ሄ ማርክ ማርካትኮ ሀይቆ፥ ሽን እስ አሳ ማርካተን ኦንካ ሀይቃናዉ በሰና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ase wodhida oonika I shempo wodhidaysa nam7u woyko heedzu marki markatiko hayqo, shin issi asa markatethan oonika hayqanaw bessenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሰው የገደለ ማንኛውም ሰው በሞት የሚቀጣው ምስክሮች ሲመሰክሩበት ብቻ ነው፤ ይሁን እንጂ ማንም ሰው በአንድ ምስክር ብቻ በሞት አይቀጣም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በግድያ ወንጀል የተከሰሰ ማንኛውም ሰው የሞት ፍርድ ሊበየንበት የሚችለው ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ሰዎች የመሰከሩበት እንደ ሆነ ነው፤ የአንድ ሰው ምስክርነት ግን ለግድያ ወንጀል የተከሰሰውን ሰው ሊያስጠይቀው አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ዝቐተለ ዅሉ ብኣፍ መሰኻኽር ይቀተል። ሓደ ብዝመስከሮ ግና ንሞት ኣየፍርዶን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ዝቐተለ ዘበለ እቲ ብኣፍ ምስክር ይቀተል፡ ምስክር ሓደ ግና ንሞት ነፍሲ ምስክር ኣይኹን። |