Numbers 35:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን ዚነብሩለን ከተማታት ከኣ ኪህልወን እዩ። መጓሰኦም ድማ ንከብቶምን ንብረቶምን ንኹለን ጥሪቶምን ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከተሞቹም ለእነርሱ መኖሪያ ይሆናሉ፤ መሰማርያቸውም ለከብቶቻቸውና ለእንስሶቻቸው ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም በከተሞቹ ውስጥ ይቀመጣሉ፤ መሰምርያቸውም ለከብቶቻቸው ለእንስሶቻቸውም ለእነርሱም ላለው ሁሉ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲቀመጡባቸውም ከተሞቹ ለእነርሱ ይሆናሉ፤ መሰማሪያቸውም ለከብቶቻቸው ለእንስሶቻቸውም እነርሱም ላሏቸው ነገሮች ሁሉ ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካታማቱዋን ኡንቱንቱ ደእኖ፤ ሄን ጋደቱ ኡንቱንቱ ሚዛሳ፥ ኡንቱንቱ ዶርሳሳነ ኡንቱንቱ ሀራ መህያ ኡባሳ ግድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He katamatuwaan unttunttu de'ino; hentsaa gadetuu unttunttu miizzaassa, unttunttu dorssaassanne unttunttu hara mehiyaa ubbaassa gidino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He katamatikka Lewe zarkketas duussaso gidana gides; mehe heemmizasohoti istta mehey pe7izaso gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ካታማቲካ ሌዌ ዛርኬታስ ዱሳሶ ጊዳና ጊዴስ፤ ሜሄ ሄሚዛሶሆቲ ኢስታ ሜሄይ ፔኢዛሶ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካታማት ኤንታዉ ዱሳ በሲ ግዶ፤ ሄን ቢታት ኤንታ ሚዛስ፥ ኤንታ ዶርሳስነ ኤንታ ሀራ መሄታስ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He katamati entaw duussa bessi gido; hentha biittati enta miizas, enta dorsaasinne enta hara mehetas gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተሞቹ ለእነርሱ መኖርያ፣ የግጦሽ መሬቱ ለከብቶቻቸው፣ ለበግና ለፍየል መንጎቻቸውና ለሌሎቹም እንስሶቻቸው ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህም ከተሞች የሌዋውያን ይዞታ ሆነው እነርሱ ይኖሩባቸዋል፤ የግጦሽ መሬቱም ለከብቶቻቸውና ለሌሎች እንስሶቻቸው ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ከተማታት ንመቐመጢ ይኹናኦም። እቲ ኣብ ከባቢአን ዘሎ ምድሪ ድማ ንኸፍቶምን ንጥሪቶምን ንዅሉ እንስሳኦምን ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከተማታት ንመቐመጢ ይኹናኦም፡ እታ ኣብ ከባቢኤን ዘላ ምድሪ ድማ ንማሎምን ንጥሪቶምን ንኹሉ እንስስኦምን ትኹን። |