Numbers 35:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይ ከኣ ብናይ ዕንጨይቲ ኣጽዋር እንተ ወቒዕዎ፡ እንተ ሞተ ኸኣ፡ ቀታሊ እዩ። እቲ ቀታሊ ብርግጽ ክቕተል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውም በሚሞትበት በእጁ ባለው በእንጨት መሣሪያ ቢመታው፥ የተመታውም ቢሞት፥ እርሱ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም በሚሞትበት በእጁ ባለው በእንጨት መሣርያ ቢመታው የተመታውም ቢሞት፥ እርሱ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰውንም ለሞት በሚያበቃው በእጁ ባለው በእንጨት መሣርያ ቢመታው የተመታውም ቢሞት፥ እርሱ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ዎና ዳንዳይያ ም ባረ ኩሽያን ኦይቄዳ አሳይ እት አሳ ሄ ምን ሾጭና፥ ሄ ኡራይ ሀይቆፐ፥ ሄዌ ሸምፑዋ ዎዳዋ፤ ሸምፑዋ ዎዳዌ ሀይቆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka wod'ana danddayiyaa mitsaa bare kushiyan oyk'k'eedda Asay itti asaa he mitsan shoc'ina, he uray hayk'k'ooppe, hewe shemppuwaa wod'eeddawaa; shemppuwaa wod'eeddawe hayk'k'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi miththan caddi as wodhidaa gidikko he shemppo wodhidaadeyka asa kushen hayqqo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ሚን ጫዲ ኣስ ዎዳ ጊዲኮ ሄ ሼምፖ ዎዳዴይካ ኣሳ ኩሼን ሃይቆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ዎናዉ ዳንዳእያ ም ሚሸን ሀራ አስ ሾጭድ ዎኮ ሄ ኡራይ ሸምፖ ዎስ፤ እ ሀይቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi wodhanaw danda7iya mitha miishen hara asi shocidi wodhiko he uray shempo wodhis; I hayqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወይም አንድ ሰው መግደል የሚችል ዕንጨት በእጁ ቢይዝና ሌላውን ሰው እንዲሞት ቢመታው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ በሞትም ይቀጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሊገድል በሚችል የእንጨት መሣሪያ መትቶ ቢገድለው ያ ሰው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ይገደል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወይ ኣብ ኢዱ ብዝሓዞ ኽቐትል ብዝኽእል ኣቕሓ ዕንፀይቲ ወቒዑ ሰብ እንተ ቐተለ፥ ቀታሊ ሰብ እዩ እሞ ይቀተል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወይ ኣብ ኢዱ ብዝሓዞ ኣቕሓ ዕጨይቲ ኪቕትል ብዚኽእል እንተ ወቕዖ፡ እሞ እንተ ሞተ፡ ንሱ ቐታል ነፍሲ እዩ። ቀታል ነፍሲ ኸእር ርግጽ ይሙት። |