Numbers 35:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዘን ሽዱሽተ ኸተማታት እዚኣተን ንደቂ እስራኤልን ንጓናን ኣብ መንጎኦም ንዝነብርን መዕቆቢ ኪዀና እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባለማወቅ ነፍስ የገደለ ሁሉ ይሸሽባቸው ዘንድ እነዚህ ስድስት ከተሞች ለእስራኤል ልጆች፥ በመካከላቸውም ለሚቀመጡ እንግዶችና መጻተኞች መማፀኛ ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስሕተት ነፍስ የገደለ ይሸሽበት ዘንድ እነዚህ ስድስት ከተሞች ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸው ለሚቀመጡ እንግዶችና መጻተኞች መማፀኛ ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስሕተት ነፍስ የገደለ ሁሉ እንዲሸሽበት እነዚህ ስድስት ከተሞች ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸው ለሚቀመጡ እንግዶችና መጻተኞች መማፀኛ ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡሱፑን ካታማቱ ኤረናን አሳ ዎዳ እስራኤላቱ፥ ሀራ ጋደ አሳቱነ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ በተቱ ባቃቲደ አትያሳ ግድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha usuppun katamatuu erennan asaa wod'eedda Israa'eelatuu, hara gade asatuunne unttunttu giddon de'iyaa betetuu bak'atiide attiyaasaa gidino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha usuppun katamati erontta dishe as wodhida Isra7eele asi, imaththatinne intte giddon diza hara dere asati baqati attizaso gidetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኡሱፑን ካታማቲ ኤሮንታ ዲሼ ኣስ ዎዳ ኢስራኤሌ ኣሲ፥ ኢማቲኔ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳቲ ባቃቲ ኣቲዛሶ ጊዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡሱፑን ካታማት ኤሮና አሰ ዎዳ እስራኤለ አሳይ፥ በታንቾትነ ጉ ዎደስ ህንተ ግዶን ደእያ አሳት ባቃትድ አትያ በሲ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha usupun katamati eronna ase wodhida Isra7eele asay, betanchotinne guutha wodes hinte giddon de7iya asati baqatidi attiya bessi gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም ስድስት ከተሞች ሳያስበው ሰው የገደለ ማንኛውም ሰው እንዲሸሽባቸው ለእስራኤላውያን፣ ለመጻተኞችና በመካከላቸው ለሚኖር ለማንኛውም ሕዝብ የመማጸኛ ቦታዎች ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ለእስራኤላውያንና ለጊዜውም ሆነ ለዘለቄታው በእስራኤል ለሚኖሩ መጻተኞች የመማጠኛ ከተሞች ይሆናሉ፤ ባለማወቅ ተሳስቶ ሰው የሚገድል ማንኛውም ግለሰብ ከእነርሱ ወደ አንዱ አምልጦ መጠጋት ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘይ ምፍላጥ ሰብ ዝቐተለ እስራኤላዊ ወይ ጓና ወይ ምስኣቶም ዝነብር ስደተኛ ናብኣተን ምእንቲ ኽሃድም፥ እዘን ሽዱሽተ ኸተማታት እዚኣተን መዕቘቢ ይኹና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ኮነ፡ ንጓና ኾነ፡ ምሳታቶም ንዚነብር ስደተኛ ኾነ፡ ንጓና ኾነ፡ ምሳታቶም ንዚነብር ስደተኛ ኾነ፡ ነፍስ ወከፍ ብዘይ ፍልጠት ነፍሲ ዝቐተለ ናባታተን ኪሀድም፡ እዘን ሹዱሽተ ኸተማ እዚኤን መዕቆቢ ይኹና። |