Numbers 35:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ ንዮርዳኖስ ሰጊርኩም ናብ ምድሪ ከነኣን እንተ ሰጊርኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደ ከነዓን ምድር ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ ወደ ከነዓን ምድር ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤልያ አሳ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒደ፥ ካናነ ቢታ ህንተ ገልያ ዎደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eeliyaa asaa hawaadan yaaga; ‹Yorddaanoosa Shaafaa pinniide, Kanaane biittaa hintte geliyaa wode, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni Isra7eele asaas, ‹Intte Kanaane dere gelanaas Yordaanoose shaafaa pinniza wode, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴ ካናኔ ዴሬ ጌላናስ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዛ ዎዴ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ፥ ካናነ ቢታ ህንተ ገልያ ዎደ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaako haysada yaaga; Yordaanose shaafa pinnidi, Kanaane biitta hinte geliya wode, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘ወደ ከነዓን ለመግባት ዮርዳኖስን በምትሻገሩበት ጊዜ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤላውያን እንዲህ በላቸው፦ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግራችሁ ወደ ከነዓን ምድር ስትገቡ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ንስኻትኩም ንፈለግ ዮርዳኖስ ሰጊርኩም ናብ ምድሪ ከነዓን ምስ ኣተኹም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም፡ በሎም ከአ፡ ንስኻትኩም ንዮርዳኖስ ናብ ምድሪ ኸንኣን ምስ ተሳገርኩም፡ |