Numbers 34:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዶብ ድማ ክሳዕ ዚፍሮን ኪሓልፍ፡ መውጽኢኡ ድማ ኣብ ሓሳሬናን ኪኸውን እዩ። እዚ ሰሜናዊ ዶብኩም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳርቻውም ወደ ዲፍሮና ያልፋል፤ መውጫውም አርሴናይን ይሆናል፤ በመስዕ በኩል ያለው ወሰናችሁም በዚህ ይሁናችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳርቻውም ወደ ዚፍሮን ያልፋል እስከ ሐጸርዔናንም ድረስ ይወጣል፤ ይህ የሰሜን ዳርቻችሁ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ወደ ዚፍሮን ይዘረጋል መጨረሻውም ሐጸርዔናን ይሆናል፤ ይህ የሰሜን ድንበራችሁ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ዝፍሮነፐ ቢደ፥ ሀጻር-ኤናና ጋኬ። ሁጲሳ ባጋና ህንተ ዛዋይ ሀዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Zifirooneppe biide, Has'aari-Enaana gakkee. Huup'issa baggana hintte zaway hawaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gede Zipiroone pinnidi Haxaare-Enaane gakki eqqees; hayssi ubbay inttes pudeha baggara diza zawa gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዴ ዚፒሮኔ ፒኒዲ ሃጻሬ-ኤናኔ ጋኪ ኤቄስ፤ ሃይሲ ኡባይ ኢንቴስ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ዛዋ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያፐ ደንድድ ዝፍሮና ጋክድ፥ ሀፃር-ኤናናን ኤቄስ፤ ፑደሀ ባጋ ዛዋይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaape dendidi Zifiroona gakidi, Haxar-Enaanan eqees; pudeha bagga zaway haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስከ ዚፍሮን በመቀጠል መጨረሻው ሐጻርዔናን ይሆናል፤ በሰሜን በኩል ያለው ወሰናችሁ ይኸው ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ዚፍሮን ከተሻገረም በኋላ በሐጻርዔናን ይቆማል፤ ይህም የሰሜን ድንበራችሁ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰን ከዓ ናብ ዚፍሮን ይሕለፍ እሞ ናብ ሓፃርዔናን ይውፃእ፤ ናይ ሰሜን ወሰንኩም እዙይ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶብ ድማ ናብ ዚፍሮን ይሕለፍ እሞ ናብ ሓጻርዔናን ይውጻእ፡ ናይ ሰሜን ዶብኩም እዚ ይኹን። |