Numbers 34:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዶብ ድማ ክሳዕ ዚፍሮን ኪሓልፍ፡ መውጽኢኡ ድማ ኣብ ሓሳሬናን ኪኸውን እዩ። እዚ ሰሜናዊ ዶብኩም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳር​ቻ​ውም ወደ ዲፍ​ሮና ያል​ፋል፤ መው​ጫ​ውም አር​ሴ​ና​ይን ይሆ​ናል፤ በመ​ስዕ በኩል ያለው ወሰ​ና​ች​ሁም በዚህ ይሁ​ና​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳርቻውም ወደ ዚፍሮን ያልፋል እስከ ሐጸርዔናንም ድረስ ይወጣል፤ ይህ የሰሜን ዳርቻችሁ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ወደ ዚፍሮን ይዘረጋል መጨረሻውም ሐጸርዔናን ይሆናል፤ ይህ የሰሜን ድንበራችሁ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ዝፍሮነፐ ቢደ፥ ሀጻር-ኤናና ጋኬ። ሁጲሳ ባጋና ህንተ ዛዋይ ሀዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Zifirooneppe biide, Has'aari-Enaana gakkee. Huup'issa baggana hintte zaway hawaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gede Zipiroone pinnidi Haxaare-Enaane gakki eqqees; hayssi ubbay inttes pudeha baggara diza zawa gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዴ ዚፒሮኔ ፒኒዲ ሃጻሬ-ኤናኔ ጋኪ ኤቄስ፤ ሃይሲ ኡባይ ኢንቴስ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ዛዋ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያፐ ደንድድ ዝፍሮና ጋክድ፥ ሀፃር-ኤናናን ኤቄስ፤ ፑደሀ ባጋ ዛዋይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaape dendidi Zifiroona gakidi, Haxar-Enaanan eqees; pudeha bagga zaway haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስከ ዚፍሮን በመቀጠል መጨረሻው ሐጻርዔናን ይሆናል፤ በሰሜን በኩል ያለው ወሰናችሁ ይኸው ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ዚፍሮን ከተሻገረም በኋላ በሐጻርዔናን ይቆማል፤ ይህም የሰሜን ድንበራችሁ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ወሰን ከዓ ናብ ዚፍሮን ይሕለፍ እሞ ናብ ሓፃርዔናን ይውፃእ፤ ናይ ሰሜን ወሰንኩም እዙይ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዶብ ድማ ናብ ዚፍሮን ይሕለፍ እሞ ናብ ሓጻርዔናን ይውጻእ፡ ናይ ሰሜን ዶብኩም እዚ ይኹን።