Numbers 34:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዶብካ ድማ ካብ ደቡብ ናብ ዓረገት ኣክራቢም ተመሊሱ ናብ ሲን ኪሓልፍ እዩ። መውጽኢኣ ድማ ብደቡብ ናብ ቃዴስ-ባርኔያ፡ ናብ ሓሳራዳር ድማ ናብ ኣሽሞን ኪሓልፍ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳር​ቻ​ች​ሁም በአ​ቅ​ራ​ቦን ዐቀ​በት በአ​ዜብ በኩል ይዞ​ራል፤ እስከ ኤና​ቅም ይደ​ር​ሳል፤ መው​ጫ​ውም በቃ​ዴስ በርኔ በአ​ዜብ በኩል ይሆ​ናል፤ ወደ አራድ ሀገ​ሮ​ችም ይደ​ር​ሳል፤ ወደ አሴ​ሞ​ናም ያል​ፋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳርቻችሁም በአቅረቢም ዐቀበት በደቡብ በኩል ይዞራል ወደ ጺንም ያልፋል፤ መውጫውም በቃዴስ በርኔ በደቡብ በኩል ይሆናል፤ ወደ ሐጸርአዳር ይሄዳል ወደ ዓጽሞንም ያልፋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበራችሁም በአቅረቢም ዐቀበት በደቡብ በኩል ይዞራል ወደ ጺንም ይሻገራል፤ በቃዴስ በርኔ በደቡብ በኩል ያለው መጨረሻው ይሆናል፤ ወደ ሐጸርአዳር ይሄዳል ወደ ዓጽሞንም ያልፋል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቅራቢማ ፑደና ገድሳ ባጋና ስሚደ፥ ጺና መላ ቢታ አደ፥ ቃዴሳ-ባርነ ገድሳ ጋኬ፤ ሄዋፐ ሀዳር-አዳራ አደ፥ አጽሞና ጋኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ak'irabiima pudetsaanna gedissa baggana simmiide, S'iina mela biittaa aad'd'iidde, K'aadeesa-Barnne gedissa gakkee; hewaappe Hadaari-Adaara aad'd'iidde, As'imoona gakkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aqraabime purdera kanththi aadhdhidi Xiine gakkidi dugeha baggara Qaadeese Barine gakkees; hessafe Haxaare-Adaare kanththidi Aximoone gakkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቅራቢሜ ፑርዴራ ካን ኣዲ ጺኔ ጋኪዲ ዱጌሃ ባጋራ ቃዴሴ ባሪኔ ጋኬስ፤ ሄሳፌ ሃጻሬ-ኣዳሬ ካንዲ ኣጺሞኔ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቅራብማ አያ በሳ ሻክድ ሲና ቢታ ባዙዋ ካንድ ዱገሀ ባጋራ ቃደስ-ባርነ ጋኬስ። ያፐ ሀዳር-አዳራ ካንድ አፅሞና ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aqirabima aadhiya bessaa shaakidi Siina biitta bazzuwa kanthidi dugeha baggara Qaades-Barne gakees. Yaape Hadar-Adaara kanthidi Aximoona gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአቅረቢም መተላለፊያ አቋርጦ እስከ ጺን ይሄድና በስተ ደቡብ እስከ ቃዴስ በርኔ ይዘልቃል፤ ከዚያም በሐጸር አዳር ዐልፎ እስከ ዓጽሞን ይደርስና
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም ወደ ዐቅራቢም መተላለፊያ ወደ ደቡብ በማምራት በጺን አልፎ እስከ ቃዴስ በርኔ ይደርሳል፤ ከዚያም በሐጻርአዳር ሰሜናዊ ምዕራብ አልፎ እስከ ዓጽሞን ይደርሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወሰንኩም ብደቡብ ዓቐበት ዓቅራቢም ዘይሩ ናብ ፂን ይሕለፍ፤ ብደቡብ ቃዴስ በርኔ ኣቢሉ ድማ ይውፃእ። ብሓፀርኣዳር ወፂኡ ኸዓ ናብ ዓፅሞን ይሕለፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ዶብኩም ብደቡብ ዓቀበት ዓቅራቢም ዞይሩ ናብ ጺን ይሕለፍ፡ ብደቡብ ቃዴስባርኔዓ ኣቢሉ ድማ ይውጻእ። ብሓጻርኣዳር ወጺኡ ኸአ ናብ ዓጽሞን ይሕለፍ።