Numbers 34:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቲ ርስቲ ንደቂ እስራኤል ኣብ ምድሪ ከነኣን ኪዕድሉ ዝኣዘዞም እዚኣቶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በከ​ነ​ዓን ምድር ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ርስ​ታ​ቸ​ውን ይከ​ፍሉ ዘንድ ያዘ​ዛ​ቸው እነ​ዚህ ናቸው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በከነዓን ምድር ለእስራኤል ልጆች ርስታቸውን ይከፍሉ ዘንድ ያዘዛቸው እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በከነዓን ምድር ለእስራኤል ልጆች ርስታቸውን እንዲያከፋፍሉ ያዘዛቸው እነዚህ ናቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካናነ ጋድያን እስራኤላቶ ላታ ሻክ እማና ማላ፥ መና ጎዳይ አዛዜዳ አሳቱ ሀዋንታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kanaane gadiyaan Israa'eelatoo laataa shaakki immana mala, Med'inaa Goday azazeedda asatuu hawantta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haytanti Isra7eele asaas Kanaanen biittaa gishi immana mala GODAY doorida asata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይታንቲ ኢስራኤሌ ኣሳስ ካናኔን ቢታ ጊሺ ኢማና ማላ ጎዳይ ዶሪዳ ኣሳታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካናነ ቢታ እስራኤለ አሳስ ላታ ኦድ ሻክድ እማና መላ ጎዳይ ኪትዳ አሳት ሀይሳታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kanaane biitta Isra7eele asaas laata oothidi shaakidi immana mela Goday kiitida asati haysata” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ በከነዓን ምድር ለእስራኤላውያን ርስት እንዲያከፋፍሉ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዘዛቸው ሰዎች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ ለእስራኤል ሕዝብ በከነዓን ምድር ርስት እንዲያካፍሉ እግዚአብሔር የመረጣቸው ሰዎች እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ንደቂ እስራኤል ኣብ ምድሪ ከነዓን ርስቲ ኽመቕልዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ንደቂ እስራኤል ኣብ ምድሪ ከንኣን ርስቲ ኺመቕልዎም እግዚኣብሄር ዝአዘዞም እዚኣቶም እዮም።