Numbers 34:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ኣዘዞም እሞ በሎም፦ ናብ ምድሪ ከነኣን ምስ ኣተኹም። (እዚኣ እያ እታ ርስቲ ኰይና እትወድቀልኩም ምድሪ፡ ምድሪ ከነኣን ምስ ግዝኣታ።) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፦ እነሆ እናንተ ወደ ከነዓን ምድር ትገባላችሁ፤ የከነዓንም ምድር ከአውራጃዎችዋ ጋር ለእናንተ ርስት ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ ርስት ትሆናችሁ ዘንድ በዕጣ የምትደርሳችሁ ምድር፥ በዳርቻዋ ያለች የከነዓን ምድር፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፦ ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ ርስት እንዲሆናችሁ በዕጣ የምትደርሳችሁ ምድር፥ በተከለለው ድንበርዋ የከነዓን ምድር ይህች ናት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤላቱዋ ሀዋዳን ያጋደ አዛዛ፤ ‘ላታዳን ህንተና ጋክያ ካናነ ቢታ ዛዋይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eelatuwaa hawaadan yaagaade azaza; ‹Laataadan hinttena gakkiyaa Kanaane biittaa zaway hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asaa, ‹Tani inttes immiza Kanaane biittayo intte biidi geliza wode izi yuushon diza dereti hayssafe kaallizayta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳ፥ ‹ታኒ ኢንቴስ ኢሚዛ ካናኔ ቢታዮ ኢንቴ ቢዲ ጌሊዛ ዎዴ ኢዚ ዩሾን ዲዛ ዴሬቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ጋዳ ኦዳ፤ ህንተ ካናነ ገልያ ዎደ ታ ህንተዉ ላታ ኦዳ እማና ቢታ ዛዋይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaas haysada gada oda; hinte Kanaane geliya wode ta hintew laata oothada immana biitta zaway haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እዘዛቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘ርስት አድርጋችሁ በዕጣ ወደምትካፈሏት ወደ ከነዓን ምድር በምትገቡበት ጊዜ አዋሳኞቿ እነዚህ ይሆናሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እስራኤላውያንን እንዲህ ብለህ እዘዝ፦ እኔ ወደምሰጣችሁ ወደ ከነዓን ምድር በምትገቡበት ጊዜ የርስታችሁ ወሰን እንደሚከተለው ይሆናል፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ ኢልካ ኣዝዞም፦ ናብታ ርስቲ ኽትኮነኩም እትወሃበኩም ምድሪ ከነዓን ምስ ኣተኹም ዘዋስንዋ እዞም ዝስዕቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ኣዝዞም፡ በሎም ከአ፡ ናብ ምድሪ ከነኣን ምስ ኣቶኹም፡ እታ ንርስቲ እትበጽሓኩም ምድሪ እዚኣ እያ፡ ምድሪ ከነኣን ክሳዕ ወሰናታ። |