Numbers 34:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣስማት እቶም ነታ ሃገር ዚመቕሉ ሰባት እዚ እዮም፦ ካህን ኣልኣዛርን እያሱ ወዲ ነዌን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ምድሪቱን ርስት አድርገው የሚከፍሉላችሁ ሰዎች ስማቸው ይህ ነው፤ ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሪቱን ርስት አድርገው የሚከፍሉላችሁ ሰዎች ስማቸው ይህ ነው፤ ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ምድሪቱን ርስት አድርገው የሚከፋፍሉላችሁ ሰዎች ስማቸው ይህ ነው፤ ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ቢታ ህንተንቶ ላታ ኦደ፥ ሻክ እማና አሳቱ ሱንይ ሀዋ፤ ቄስያ ኤልኣዛራነ ኔዌ ናኣ ኢያሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He biittaa hinttenttoo laata ootsiide, shaakki immana asatuu suntsay hawaa; k'eesiyaa El"aazaranne Neewe na'aa Iyaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Qeese El7ezeereynne Nawe naa Iyaasoy gadeza derezas gishetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቄሴ ኤልኤዜሬይኔ ናዌ ና ኢያሶይ ጋዴዛ ዴሬዛስ ጊሼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካህንያ አላዛራነ ናወ ናኣ እያሱይ ሄ ቢታ አሳስ ሻኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kahiniya Alaazaranne Nawe na7aa Iyyasuy he biitta asaas shaako. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ምድሪቱን ርስት አድርገው የሚያከፋፍሏችሁ ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ ናቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ ምድሪቱን በሕዝቡ መካከል ያከፋፍሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነታ ምድሪ ንርስቲ ዝመቕሉልኩም ሰባት፥ ካህን ኣልኣዛርን ኢያሱ ወዲ ነዌን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም እቶም ነታ ምድሪ ንርስቲ ዚመቕሉልኩም ሰባት እዚ እዩ፡ ካህን ኣልኣዛርን እያሲ ወዲ ነዌን። |