Numbers 34:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢሉ ኣዘዞም፦ እዛ እግዚኣብሄር ነቶም ትሽዓተ ነገድን ንፍርቂ ነገድን ክትህቦም ዝኣዘዝኩም ብዕጫ ዝወረስኩማ ምድሪ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፥ “እግዚአብሔር ለዘጠኙ ነገድና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ይሰጡአቸው ዘንድ እንደ አዘዘ በዕጣ የምትወርሱአት ምድር ይህች ናት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብሎ አዘዛቸው። እግዚአብሔር ለዘጠኝ ነገድ ተኩል ይሰጡአቸው ዘንድ ያዘዘ በዕጣ የምትወርሱአት ምድር ይህች ናት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፦ “ጌታ ለዘጠኝ ነገድ ተኩል እንዲሰጥ ያዘዘው በዕጣ የምትወርሱአት ምድር ይህች ናት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ እስራኤላቱዋ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ኤጻ የጊደ፥ ህንተ ላታና ማላ፥ ኡዱፑን ዛረቶነ ባጋ ዛረቶ ሄ ቢታይ እመታናዳን መና ጎዳይ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Israa'eelatuwaa hawaadan yaagiide azazeedda; «Es's'aa yeggiide, hintte laattana mala, udduppun zaretoonne bagga zaretoo he biittay imettanaadan Med'inaa Goday azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele asaa, «Saama yeggidi intte laattana mala uddufun zarkketassinne Minaase zarkkefe baggaytas he biittay imettana mala GODAY azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኢስራኤሌ ኣሳ፥ «ሳማ ዬጊዲ ኢንቴ ላታና ማላ ኡዱፉን ዛርኬታሲኔ ሚናሴ ዛርኬፌ ባጋይታስ ሄ ቢታይ ኢሜታና ማላ ጎዳይ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እስራኤለ አሳ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ኡዱፉን ባጋ ኮቻስ ህንተ ሳማ የግድ ሻካና ላታ ቢታይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele asaa haysada yaagidi Kiittis; “Uddufun bagga kochaas hinte saama yeggidi shaakana laata biittay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ እስራኤላውያንን እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፤ “ይህችን ምድር ርስት አድርጋችሁ በዕጣ ደልድሉ፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለዘጠኙና ለግማሹ ነገድ እንድትሰጥ አዝዟል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ እስራኤላውያንን እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፦ “ለዘጠኝ ተኩል ነገዶች እንዲሰጥ እግዚአብሔር ያዘዘው በዕጣ የምትካፈሉት ርስት ይህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ንደቂ እስራኤል ከምዙይ ኢሉ ኣዘዞም፦ ርስቲ ምእንቲ ኽትኮነኩም ነዛ ምድሪ እዚኣ ዕፃ ኣውዲቕኩም ተማቐልዋ። እግዚኣብሄር ንትሽዓተ ነገድን ፈረቓን ክትወሃብ ዝኣዘዘ እዚኣ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢሉ ኣዘዞም፡ እታ ብዕጭ እትርስተይዋ ሃገር፡ እግዚኣብሄር ንትሽዓተ ነገድን ንፈረቓ ነገድን ክትወሀብ ዝአዘዘ፡ እዚኣ እያ። |