Numbers 34:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዶብ ድማ ክሳዕ ዮርዳኖስ ይውረድ፣ መውጽኢኡ ድማ ኣብ ባሕሪ ጨው ይኸውን፣ እዚኣ ምድርኹም ምስ ምድራ ኣብ ዙርያኣ ክትከውን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳርቻውም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፤ መውጫውም በጨው ባሕር ይሆናል። ምድራችሁ እንደ ዳርቻዋ በዙሪያዋ ይህች ናት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳርቻውም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፥ መውጫውም በጨው ባሕር ይሆናል። ምድራችሁ እንደ ዳርቻዋ በዙሪያዋ ይህች ናት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፥ መጨረሻውም በጨው ባሕር ይሆናል። ምድራችሁ እንደ ድንበርዋ በዙሪያዋ ይህች ናት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ዱገ ዮርዳኖሳ ሻፋ ዎ ዛዋቲደ፥ ማጽንያ አባ ጋኬ። ህንተ ቢታ ዛዋይ ኡባ ባጋናካ ሀዋ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe duge Yorddaanoosa Shaafaa wod'd'i zawatiide, Mas'iniyaa Abbaa gakkee. Hintte biittaa zaway ubbaa bagganakka hawaa› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yordaanoose shaafa wodhdhees; heera biidi wurseththazi Hayqo Abba gidana; hayti intte biittayo yuuyi aadhdhiza zawata gidana› gaada azaza.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮርዳኖሴ ሻፋ ዎስ፤ ሄራ ቢዲ ዉርሴዚ ሃይቆ ኣባ ጊዳና፤ ሃይቲ ኢንቴ ቢታዮ ዩዪ ኣዛ ዛዋታ ጊዳና› ጋዳ ኣዛዛ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ህንተ ዛዋይ ዱገ ዮርዳኖሰ ሻፋ ዎ ዛዋይድ ማፅነ አባ ጋኬስ። ህንተ ቢታ ዩሾ ዛዋት ሀይሳታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe hinte zaway duge Yordaanose shaafa wodhi zawaydi Maxine Abbaa gakees. Hinte biitta yuusho zawati haysata” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወሰኑ የዮርዳኖስን ወንዝ ተከትሎ መጨረሻው የጨው ባሕር ይሆናል። “ ‘እንግዲህ በዙሪያዋ ካሉት ወሰኖቿ ጋር ምድራችሁ ይህች ናት።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወሰኑም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፤ መጨረሻውም የሙት ባሕር ይሆናል። እነዚህም የምድራችሁ ዙሪያ አዋሳኞች ይሆናሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰን ብፈለግ ዮርዳኖስ ኣቢሉ ናብ ባሕሪ ጨው ይብፃሕ። ሃገርኩም ምስቲ በርባዕተ ወገና ዘሎ፥ ወሰና እዙይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶብ ክሳዕ ዮርዳኖስ ይውረድ፡ ናብ ባሕሪ ጨው ከአ ይውጻእ። እዚኣ ምስቲ ኣብ ዙርያኣ ዘሎ ዶባ ሃገርኩም ትኹን። |