Numbers 34:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዶብ ድማ ክሳዕ ዮርዳኖስ ይውረድ፣ መውጽኢኡ ድማ ኣብ ባሕሪ ጨው ይኸውን፣ እዚኣ ምድርኹም ምስ ምድራ ኣብ ዙርያኣ ክትከውን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳር​ቻ​ውም ወደ ዮር​ዳ​ኖስ ይወ​ር​ዳል፤ መው​ጫ​ውም በጨው ባሕር ይሆ​ናል። ምድ​ራ​ችሁ እንደ ዳር​ቻዋ በዙ​ሪ​ያዋ ይህች ናት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳርቻውም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፥ መውጫውም በጨው ባሕር ይሆናል። ምድራችሁ እንደ ዳርቻዋ በዙሪያዋ ይህች ናት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፥ መጨረሻውም በጨው ባሕር ይሆናል። ምድራችሁ እንደ ድንበርዋ በዙሪያዋ ይህች ናት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ዱገ ዮርዳኖሳ ሻፋ ዎ ዛዋቲደ፥ ማጽንያ አባ ጋኬ። ህንተ ቢታ ዛዋይ ኡባ ባጋናካ ሀዋ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe duge Yorddaanoosa Shaafaa wod'd'i zawatiide, Mas'iniyaa Abbaa gakkee. Hintte biittaa zaway ubbaa bagganakka hawaa› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yordaanoose shaafa wodhdhees; heera biidi wurseththazi Hayqo Abba gidana; hayti intte biittayo yuuyi aadhdhiza zawata gidana› gaada azaza.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮርዳኖሴ ሻፋ ዎስ፤ ሄራ ቢዲ ዉርሴዚ ሃይቆ ኣባ ጊዳና፤ ሃይቲ ኢንቴ ቢታዮ ዩዪ ኣዛ ዛዋታ ጊዳና› ጋዳ ኣዛዛ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ህንተ ዛዋይ ዱገ ዮርዳኖሰ ሻፋ ዎ ዛዋይድ ማፅነ አባ ጋኬስ። ህንተ ቢታ ዩሾ ዛዋት ሀይሳታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe hinte zaway duge Yordaanose shaafa wodhi zawaydi Maxine Abbaa gakees. Hinte biitta yuusho zawati haysata” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወሰኑ የዮርዳኖስን ወንዝ ተከትሎ መጨረሻው የጨው ባሕር ይሆናል። “ ‘እንግዲህ በዙሪያዋ ካሉት ወሰኖቿ ጋር ምድራችሁ ይህች ናት።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወሰኑም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፤ መጨረሻውም የሙት ባሕር ይሆናል። እነዚህም የምድራችሁ ዙሪያ አዋሳኞች ይሆናሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ወሰን ብፈለግ ዮርዳኖስ ኣቢሉ ናብ ባሕሪ ጨው ይብፃሕ። ሃገርኩም ምስቲ በርባዕተ ወገና ዘሎ፥ ወሰና እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዶብ ክሳዕ ዮርዳኖስ ይውረድ፡ ናብ ባሕሪ ጨው ከአ ይውጻእ። እዚኣ ምስቲ ኣብ ዙርያኣ ዘሎ ዶባ ሃገርኩም ትኹን።