Numbers 34:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሓዛሬናን ክሳዕ ሰፋም ንምብራቓዊ ዶብካ ድማ ፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በምሥራቅ በኩል ያለው ወሰናችሁም ከሴፋማ አርሴናይን ጀምሮ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምሥራቁንም ዳርቻችሁን ከሐጸርዔናን ወደ ሴፋማ ምልክት ታመለክታላችሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የምሥራቁም ድንበራችሁን ከሐጸርዔናን ወደ ሴፋማ የወሰን ምልክት ታደርጋላችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አዋይ ዶልያ ባጋና ህንተ ዛዋይ ሀጻር-ኤናናፐ ሻፋማ ጋካናዉ ስት ኦ ቢደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Away doliyaa baggana hintte zaway Has'aari-Enaanappe Shafaama gakkanaw sitti ootsi biide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Arshey mokkiza baggara Haxaare-Eenaneppe biidi Shafaame gakkanaas malata woththite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሃጻሬ-ኤናኔፔ ቢዲ ሻፋሜ ጋካናስ ማላታ ዎቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዶሎሀ ባጋ ዛዋይ ሀፃር-ኤናናፐ ሳፋማ ማላ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Doloha bagga zaway Haxar-Enaanape Safaama mallaa gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለምሥራቁ ድንበራችሁም እንደዚሁ ከሐጸርዔናን እስከ ሴፋማ ምልክት አድርጉበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የምሥራቁ ወሰናችሁን ከሐጻርዔናን እስከ ሸፋም ምልክት ታደርጋላችሁ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ምብራቕ ወሰንኩም ከዓ፥ ካብ ሓፃርዔናን ክሳዕ ሴፋማ ምልክት ግበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ምብራቕ ዶብኩም ከአ ኣብ ሓጻርዔናን ክሳዕ ሸፋም ኣመልከቱሉ። |