Numbers 33:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ማራ ተበጊሶም ድማ ናብ ኤሊም መጹ፣ ኣብ ኤሊም ድማ ዓሰርተው ክልተ ዓይኒ ማይን ስሳ ኣግራብ ስየ ነበሩ። ኣብኡ ድማ ሰፈሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከምረትም ተጕዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች፥ ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም በውኃ አጠገብ ሰፈሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከማራም ተጕዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም አሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም ሰፈሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከማራም ተጉዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም ሰፈሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማራፐ ደንዲደ፥ ታማነ ላኡ ፑልቶቱነ ላፑን ታሙ ዛምባቱ ደእያ ኤሊማ ቢደ፥ ያን ዱንካኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maarappe denddiide, tammanne laa"u pulttotuunne laappun tammu zambbatuu de'iyaa Eliima biide, yan dunkkaaneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maarappe dendidi tammanne nam7u haaththa pulttotinne laappun tammu tamire miththati dizaso Eelaame gakki dunkaani uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማራፔ ዴንዲዲ ታማኔ ናምኡ ሃ ፑልቶቲኔ ላፑን ታሙ ታሚሬ ሚቲ ዲዛሶ ኤላሜ ጋኪ ዱንካኒ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማራፐ ደንድድ ታማነ ናምኡ ፑልቶትነ ላፑን ታሙ ዛምባት ደእያ ኤልማን ዱንካንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maarape dendidi tammanne nam7u pultotinne laapun tammu zambati de7iya Eliman dunkaanidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከማራ ተነሥተው ዐሥራ ሁለት የውሃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ወደ ነበሩበት ወደ ኤሊም መጥተው በዚያ ሰፈሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም ተነሥተው ዐሥራ ሁለት የውሃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ወደሚገኙባት ወደ ኤሊም ሄደው በዚያ ሰፈሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ማራ ተልዒሎም፥ ናብ ኤሊም መፁ፤ ኣብ ኤሊም ከዓ ዓሰርተ ኽልተ ዓይኒ ማይን ሰብዓ ኦም ተምርን ነበረ፤ ኣብኣ ድማ ሰፈሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ መንጽር ሃሒሮት ነቂሎም ድማ፡ ብማእከል ባሕሪ ገይሮም ናብ በረኻ ተሳገሩ። ኣብ በረኻ ኤታም መጹ። ኣብ ኤሊም ከአ ዓሰርተው ክልተ ዓይኒ ማይን ሰብዓ ኦም ተምርን ነበረ፡ ኣብኣ ድማ ሰፈሩ። |