Numbers 33:55 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኣብ ቅድሜኹም እንተ ዘይሰጐግኩምዎም ግና፤ ሽዑ ክኸውን እዩ እቶም ካባታቶም ክተርፉ ዝሓደግካዮም ኣብ ኣዒንትኻ እሾኽ ኣብ ጎድንኻ ድማ እሾኽ ክኾኑ እዮም፣ ኣብታ እትነብረላ ሃገር ድማ ክትጭነቑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሀገሩንም ስዎች ከፊታችሁ ባታሳድዱ፥ ያስቀራችኋቸው ለዐይናችሁ እንደ እሾህ፥ ለጐናችሁም እንደ አሜከላ ይሆኑባችኋል፤ በምትቀመጡባትም ምድር ያስጨንቁአችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአገሩንም ሰዎች ከፊታችሁ ባታሳድዱ፥ ያስቀራችኋቸው ለዓይናችሁ እንደ እሾህ ለጎናችሁም እንደሚወጋ ነገር ይሆኑባችኋል፥ በምትቀመጡባትም ምድር ያስጨንቁአችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአገሩንም ሰዎች ከፊታችሁ ባታሳድዱ፥ ያስቀራችኋቸው ለዓይናችሁ እንደ ስንጥር ለጎናችሁም እንደ እሾህ ይሆኑባችኋል፥ በምትቀመጡባትም ምድር ያስጨንቁአችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሽን ሄ ጋድያን ደእያ አሳ ህንተ የደርሰናን አጎፐ፥ ህንተ አሼዳዋንቱ ህንተንቶ ህንተ አይፍያዉ ፕንጮ፥ ህንተ ምይያዉ አጉን ግዳና፤ ህንተ ደአና ጋድያን ኡንቱንቱ ህንተና ዋይሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Shin he gadiyaan de'iyaa asaa hintte yederssenan aggooppe, hintte ashsheedawanttu hinttenttoo hintte ayifiyaw pinc'c'o, hintte miyyiyaw aguntsa gidana; hintte de'ana gadiyaan unttunttu hinttena waayissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kase he biittan diza asata ubbaa gooddi kessontta isttafe shaakki ashshiko istti intte ayfe caddi toyssiza pilqe mala gidana; mille caddiza agunththa mala gididi istti inttena waayisana; intte diza derezan istti ubba wode ola denththi denththi inttena metoththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካሴ ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳታ ኡባ ጎዲ ኬሶንታ ኢስታፌ ሻኪ ኣሺኮ ኢስቲ ኢንቴ ኣይፌ ጫዲ ቶይሲዛ ፒልቄ ማላ ጊዳና፤ ሚሌ ጫዲዛ ኣጉን ማላ ጊዲዲ ኢስቲ ኢንቴና ዋዪሳና፤ ኢንቴ ዲዛ ዴሬዛን ኢስቲ ኡባ ዎዴ ኦላ ዴን ዴን ኢንቴና ሜቶና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ቢታን ደእያ አሳ ህንተ የደና እፅኮ፥ ህንተ አሽዳይሳት ህንተ አይፍያስ ፕንጮ፥ ህንተ ምይያስ አጉን ግዳና፤ ህንተ ዳና ቢታን ኡባ ዎደ ኦላ ደንድ ህንተና ዋይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he biittan de7iya asaa hinte yedethonna ixiko, hinte ashshidaysati hinte ayfiyas pinco, hinte miyiyas agunthu gidana; hinte daana biittan ubba wode ola denthidi hintena waaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የምድሪቱን ነዋሪዎች አሳድዳችሁ ሳታስወጧቸው ብትቀሩ ግን፣ እንዲኖሩ የተዋችኋቸው ሰዎች ለዐይናችሁ ስንጥር፣ ለጐናችሁም እሾኽ ይሆኑባችኋል፤ በምትኖሩበትም ምድር ችግር ይፈጥሩባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምድሪቱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ አሳዳችሁ ካላጠፋችሁ ግን ያስቀራችኋቸው ለዐይናችሁ እንደ ስንጥር ለጐናችሁም እንደ እሾኽ በመሆን ያስቸግሩአችኋል፤ በምትቀመጡባትም ምድር ዘወትር ጦርነት በማስነሣት ያስጨንቁአችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ እንተ ዘይሰጕጕኩምዎም ግና፥ “እቶም ካብኣቶም ዘትረፍኩምዎም፥ ኣብ ኣዒንትኹም እሾዅ፥ ኣብ ጐድኒኹም ከዓ ዳንዴር ክኾኑኹም እዮም፤ ኣብታ እትነብርዋ ሃገር ከጨንቑኹም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብታ ሃገር ዚነሩ ኻብ ቅድሜኹም እንተ ዘይሰጎግኩምዎም ግና፡ እቶም ካባታቶም ዘትረፍክምዎም ኣብ ኣዒንትኹ እሾኹ፡ ኣብ መሰንገሌኽም ከአ ዳንዴር ኪኹኑኹም እዮም፡ ብታ እትነብርዋ ሃገር ኬጨንቑኹም እዮምል |