Numbers 33:52 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንዅሎም ነበርቲ እታ ሃገር ኣብ ቅድሜኻ ኣውጽእዎም፡ ንዅሎም ምስልታቶም ድማ ኣጥፍኦም፡ ንዅሎም እቶም እተደርበዩ ምስልታቶም ድማ ኣጥፍእዎም፡ ንዅሉ በረኽታቶም ከኣ ፈጺምኩም ኣውድቖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያ​ችም ምድር የሚ​ኖ​ሩ​ትን ሁሉ ከፊ​ታ​ችሁ አጥ​ፉ​አ​ቸው፤ የተ​ቀ​ረ​ጹ​ት​ንም ድን​ጋ​ዮ​ቻ​ቸ​ውን ሁሉ ታጠ​ፋ​ላ​ችሁ፤ ቀል​ጠው የተ​ሠ​ሩ​ት​ንም ምስ​ሎ​ቻ​ቸ​ውን ሁሉ ታጠ​ፋ​ላ​ችሁ፤ በኮ​ረ​ብታ ላይ ያሉ​ትን መስ​ገ​ጃ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም ታፈ​ር​ሳ​ላ​ችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአገሩን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ ታሳድዳላችሁ፥ የተቀረጹትንም ድንጋዮቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ በኮረብታ ላይ ያሉትን መስገጃዎቻቸውንም ታፈርሳላችሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአገሩን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ ታሳድዳላችሁ፥ የተቀረጹትንም ድንጋዮቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ በኮረብታ ላይ ያሉትን መስገጃዎቻቸውንም ታፈርሳላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋድያን ደእያ አሳ ኡባ ህንተ ስንፐ የደርስተ፤ ሹቻፐ ማሰቴዳ ኡንቱንቱ ምስለቱዋ ኡባነ ሲልሲደ መዳ ኤቃቱዋ ኡባ ይስተ። ኡንቱንቱ ጎይንያ ቃ ሳኣ ኡባካ ላልተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he gadiyaan de'iyaa asaa ubbaa hintte sintsaappe yederssite; shuchchaappe masetteedda unttunttu misiletuwaa ubbaanne siilissiide med'd'eedda eek'atuwaa ubbaa d'ayissite. Unttunttu goyinniyaa d'ok'k'a sa'aa ubbaakka laalite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) he biittaan diza asaa ubbaa intte sinththafe gooddi kessite; shuchchafenne biratappe oosettida istta eeqa xoossata menththereththi yeggite; hessaththoka dhoqqasohotan diza istti goynnizasotakka laallite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳ ኡባ ኢንቴ ሲንፌ ጎዲ ኬሲቴ፤ ሹቻፌኔ ቢራታፔ ኦሴቲዳ ኢስታ ኤቃ ጾሳታ ሜንሬ ዬጊቴ፤ ሄሳካ ቃሶሆታን ዲዛ ኢስቲ ጎይኒዛሶታካ ላሊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ ህንተ ስንፈ የደተ። ሹቻፈ ማሰትድ ኦሰትዳ ምስለታነ ሼሽድ መዳ ኤቃታ ይስተ። ቃ ጎይኖ በሳታ ኡባ ላልተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) he biittan de7iya asa ubbaa hinte sinthafe yedethite. Shuchafe masetidi oosetida misiletanne sheeshidi medhida eeqata dhaysite. Dhoqa goyinno bessata ubbaa laallite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምድሪቱን ነዋሪዎች በሙሉ ከፊታችሁ አሳድዳችሁ አስወጧቸው፤ የተቀረጹ ምስሎቻቸውንና ቀልጠው የተሠሩ ጣዖቶቻቸውን በሙሉ አጥፉ፤ እንዲሁም በኰረብታ ላይ የተሠሩትን መስገጃዎቻቸውን ሁሉ አፈራርሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምድሪቱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ አስወጡአቸው፤ ከድንጋይና ከብረት የተሠሩትን ጣዖቶቻቸውንም ሰባበሩ፤ በኮረብታ ላይ ያሉ መስገጃዎቻቸውንም አፈራርሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ዅሎም ስጐጕዎም፤ ኵሉ ብእምንን ብሓፂንን ዝተሰርሐ ምስልታቶም ሰባብሩ። ኵሉ ሰፈራት ኣምልኾኦም ኣፍርሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹሎም ካብ ቅድሜኹም ስጎጉዎም፡ ኩሉ ምስልታቶም ሰባብሩ፡ ኩሉ ዝፈስስ ምስልታቶም ድማ ሰባብሩ፡ ኩሉ በረኸት ቦትኦም ኣፍርሱ።