Numbers 33:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንዅሎም ነበርቲ እታ ሃገር ኣብ ቅድሜኻ ኣውጽእዎም፡ ንዅሎም ምስልታቶም ድማ ኣጥፍኦም፡ ንዅሎም እቶም እተደርበዩ ምስልታቶም ድማ ኣጥፍእዎም፡ ንዅሉ በረኽታቶም ከኣ ፈጺምኩም ኣውድቖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ምድር የሚኖሩትን ሁሉ ከፊታችሁ አጥፉአቸው፤ የተቀረጹትንም ድንጋዮቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፤ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፤ በኮረብታ ላይ ያሉትን መስገጃዎቻቸውንም ታፈርሳላችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአገሩን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ ታሳድዳላችሁ፥ የተቀረጹትንም ድንጋዮቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ በኮረብታ ላይ ያሉትን መስገጃዎቻቸውንም ታፈርሳላችሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአገሩን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ ታሳድዳላችሁ፥ የተቀረጹትንም ድንጋዮቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ በኮረብታ ላይ ያሉትን መስገጃዎቻቸውንም ታፈርሳላችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋድያን ደእያ አሳ ኡባ ህንተ ስንፐ የደርስተ፤ ሹቻፐ ማሰቴዳ ኡንቱንቱ ምስለቱዋ ኡባነ ሲልሲደ መዳ ኤቃቱዋ ኡባ ይስተ። ኡንቱንቱ ጎይንያ ቃ ሳኣ ኡባካ ላልተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he gadiyaan de'iyaa asaa ubbaa hintte sintsaappe yederssite; shuchchaappe masetteedda unttunttu misiletuwaa ubbaanne siilissiide med'd'eedda eek'atuwaa ubbaa d'ayissite. Unttunttu goyinniyaa d'ok'k'a sa'aa ubbaakka laalite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he biittaan diza asaa ubbaa intte sinththafe gooddi kessite; shuchchafenne biratappe oosettida istta eeqa xoossata menththereththi yeggite; hessaththoka dhoqqasohotan diza istti goynnizasotakka laallite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳ ኡባ ኢንቴ ሲንፌ ጎዲ ኬሲቴ፤ ሹቻፌኔ ቢራታፔ ኦሴቲዳ ኢስታ ኤቃ ጾሳታ ሜንሬ ዬጊቴ፤ ሄሳካ ቃሶሆታን ዲዛ ኢስቲ ጎይኒዛሶታካ ላሊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ ህንተ ስንፈ የደተ። ሹቻፈ ማሰትድ ኦሰትዳ ምስለታነ ሼሽድ መዳ ኤቃታ ይስተ። ቃ ጎይኖ በሳታ ኡባ ላልተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | he biittan de7iya asa ubbaa hinte sinthafe yedethite. Shuchafe masetidi oosetida misiletanne sheeshidi medhida eeqata dhaysite. Dhoqa goyinno bessata ubbaa laallite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምድሪቱን ነዋሪዎች በሙሉ ከፊታችሁ አሳድዳችሁ አስወጧቸው፤ የተቀረጹ ምስሎቻቸውንና ቀልጠው የተሠሩ ጣዖቶቻቸውን በሙሉ አጥፉ፤ እንዲሁም በኰረብታ ላይ የተሠሩትን መስገጃዎቻቸውን ሁሉ አፈራርሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምድሪቱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ አስወጡአቸው፤ ከድንጋይና ከብረት የተሠሩትን ጣዖቶቻቸውንም ሰባበሩ፤ በኮረብታ ላይ ያሉ መስገጃዎቻቸውንም አፈራርሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ዅሎም ስጐጕዎም፤ ኵሉ ብእምንን ብሓፂንን ዝተሰርሐ ምስልታቶም ሰባብሩ። ኵሉ ሰፈራት ኣምልኾኦም ኣፍርሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹሎም ካብ ቅድሜኹም ስጎጉዎም፡ ኩሉ ምስልታቶም ሰባብሩ፡ ኩሉ ዝፈስስ ምስልታቶም ድማ ሰባብሩ፡ ኩሉ በረኸት ቦትኦም ኣፍርሱ። |