Numbers 33:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግብጻውያን ንዅሎም እቶም የሆዋ ዝቐተሎም በዅሪ ደቆም ኣብ መንጎኦም ቀበርዎም። እግዚኣብሄር እውን ንኣማልኽቶም መቕጻዕቲ ይፍጽም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ጊዜ ግብፃውያን እግዚአብሔር የገደላቸውን በኵሮቻቸውን ይቀብሩ ነበር፤ በአማልክቶቻቸውም ደግሞ እግዚአብሔር ፈረደባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ጊዜ ግብፃውያን እግዚአብሔር የገደላቸውን በኵሮቻቸውን ይቀብሩ ነበር፤ በአማልክቶቻቸውም ደግሞ እግዚአብሔር ፈረደባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ጊዜ ግብፃውያን ጌታ የገደላቸውን በኩሮቻቸውን ሁሉ ይቀብሩ ነበር፤ በአማልክቶቻቸውም ላይ ደግሞ ጌታ ፈረደባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ግብጼ አሳይ መና ጎዳይ ዎዳ ባረንቱ ባይራ ናናቱዋ ሞጊኖ። ሀዋዳን ኦደ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ጾሳቱዋ ቦላ ፕርዳ አሄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Gibs'e Asay Med'inaa Goday wod'eedda barenttu bayira naanatuwaa moogiino. Hawaadan ootsiide, Med'inaa Goday unttunttu s'oossatuwaa bolla pirddaa aheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Gibxe asay istta giddofe GODAA boshan hayqqida bayrata bayrata moogon deettes; he wode GODAY istta eeqa xoossata bollaka pirdides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጊብጼ ኣሳይ ኢስታ ጊዶፌ ጎዳ ቦሻን ሃይቂዳ ባይራታ ባይራታ ሞጎን ዴቴስ፤ ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢስታ ኤቃ ጾሳታ ቦላካ ፒርዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ግብፀ አሳይ ጎዳ ጋዶን ሀይቅዳ ባንታ ባይራ ናይታ ሞጎሶና። ሄሳዳ ኦድ፥ ጎዳይ ኤንታ ፆሳታ ቦላ ፕርዳ ኤህስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Gibxe asay Godaa gadon hayqida banta bayra nayta moogosona. Hessada oothidi, Goday enta xoossata bolla pirda ehis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ግብፃውያን እግዚአብሔር (ያህዌ) ከመካከላቸው የገደለባቸውን በኵሮቻቸውን ይቀብሩ ነበር፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) በግብፅ አማልክት ላይ ፈርዶ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግብጻውያን በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር መቅሠፍት የሞቱትን የበኲር ልጆቻቸውን ይቀብሩ ነበር፤ እግዚአብሔርም በአማልክታቸው ላይ እንኳ ፈርዶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግብፃውያን ነቶም እግዚኣብሄር ኣብ ማእኸሎም ዝቐተሎም ኵላቶም በዅሪታት ይቐብሩ ነበሩ። እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ኣማልኽቶምውን ፈረደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በያ ቕርዳመይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ወርሒ ኸአ ንመበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ኻብ ራዕምሴስ ነቐሉ። ግብጻውያን ነቶም እግዚኣብሄር ኣብ ማእከሎም ዝቐተሎም ኹላቶም በኹርታት ኪቐብሩ ኸለው፡ ንኣማልኽቶም ድማ እግዚኣብሄር ምስ ፈረደሎም፡ ሽዑ ደቂ እስራኤል፡ ኩሎም ግብጻውያን እናረአይዎም ብልዕልቲ ኢድ ጽባሕ ፋስጋ ወጹ። |