Numbers 33:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህን ኣሮን ድማ ብትእዛዝ የሆዋ ደየበ፡ ደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ምስ ወጹ ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት፡ ኣብ ቀዳመይቲ መዓልቲ ሓምሸይቲ ወርሒ ድማ ኣብኡ ሞተ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም አሮን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ ሖር ተራራ ላይ ወጣ፤ በዚያም የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ በኋላ በአርባኛው ዓመት፥ በአምስተኛው ወር፥ ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም አሮን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ ሖር ተራራ ላይ ወጣ፥ በዚያም የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ በኋላ በአርባኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም አሮን በጌታ ትእዛዝ ወደ ሖር ተራራ ላይ ወጣ፥ በዚያም የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በአርባኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ አሮን መና ጎዳይ አዛዝና፥ ሆራ ደርያ ሁጲያ ከሴዳ፤ እስራኤላቱ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ኦይታሙን ላይን፥ እቼሸን አግናን፥ አግናዉ ኮይሮ ጋላሳን ያን ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii Aarooni Med'inaa Goday azazina, Hoora Deriyaa huup'iyaa keseedda; Israa'eelatuu Gibs'e gadiyaappe keseedda oytamuntsaa laytsan, ichcheshentso aginaan, aginaw koyiro gallassan yan hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese Aarooney GODAA azazon pude Hoore zumaa bolla kezides; heen Isra7eele asay Gibxeppe kezida oyddu tammanththa layththan ichchashanththo aginay xeerida koyro gallas hayqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ኣሮኔይ ጎዳ ኣዛዞን ፑዴ ሆሬ ዙማ ቦላ ኬዚዴስ፤ ሄን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊብጼፔ ኬዚዳ ኦይዱ ታማን ላይን ኢቻሻን ኣጊናይ ጼሪዳ ኮይሮ ጋላስ ሃይቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ አሮን ጎዳ ኪታን ሆራ ዙማ ቦላ ከይድ፥ እስራኤለ አሳይ ግብፀ ቢታፈ ከይዳ ኦይታማን ላይን፥ እቻሻን አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን ያን ሀይቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Aaroni Godaa kiitan Hoora zuma bolla keyidi, Isra7eele asay Gibxe biittafe keyida oytamantho laythan, ichashantho ageenan, koyro gallasan yan hayqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ካህኑ አሮን ወደ ሖር ተራራ ወጣ፤ እዚያም እስራኤላውያን ከግብፅ በወጡ በአርባኛው ዓመት፣ በአምስተኛው ወር፣ ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ አሮን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ ሖር ተራራ ላይ ወጣ፤ በዚያም የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በአርባኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካህን ኣሮን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ናብ እምባ ሆር ደየበ። ኣብኡ ደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብፂ ኻብ ዝወፁ ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት፥ በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ ሓምሸይቲ ወርሒ ኣብ እምባ ሆር ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካህን ኣሮን ከአ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ናብ ከረን ሆር ደየበ፡ ደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብጺ ኻብ ዚወጹ ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት ኣብ ሓምሰይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ወርሒ ኸአ በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ኣብኡ ሞተ። |