Numbers 33:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ከከም መገሻኦም መበገሲኦም ጸሓፈ። እዚኣቶም ድማ መገሻታቶም ከከም መገሻኦም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም በእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደ ተጓዙ የሰፈሩበትን ጻፈ፥ እየተጓዙ ያደሩበት ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም በእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደ ጕዞአቸው አወጣጣቸውን ጻፈ፤ እንደ አወጣጣቸውም ጕዞአቸው እንዲህ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም በጌታ ትእዛዝ የጉዞአቸው መነሻ የሆኑትን ስፍራዎቻቸውን ጻፈ፤ እንደ መነሻ ስፍራዎቻቸው ጉዞአቸው እንዲህ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አዛዝና፥ ኡንቱንቱ ባና ቡሳ ዶሜዳ ሳኣ ሙሴ ጻፌዳ፤ ኡንቱንቱ ቡሳ ማራይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday azazina, unttunttu baana buussaa doommeedda sa'aa Muse s'aafeedda; unttunttu buussaa maaray hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | istti dumma dumma wode dunkaani uttidasohota sunththaa GODAY azazida mala Musey xaafides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዱማ ዱማ ዎዴ ዱንካኒ ኡቲዳሶሆታ ሱን ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ ሙሴይ ጻፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኪትዳይሳ መላ ሙሰይ ኤንቲ ሲራትዳ በሳታ ሱን ኡባ ካል ካል ፃፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Kiittidaysa mela Musey enti siiratida bessata sunthaa ubbaa kaali kaali xaafis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም በጕዟቸው ላይ ሳሉ የሰፈሩባቸውን ቦታዎች በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ መዘገበ፤ በየቦታው እየሰፈሩ ያደረጉት ጕዞም ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየጊዜው የሰፈሩባቸውን ቦታዎች ስሞች ሙሴ በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት ጻፈ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ነተን ክጐዓዙ እንተለዉ ዘዕረፉለን ቦታታት ፀሓፈን። እተን ክጐዓዙ እንተለዉ ዘዕረፉለን ቦታታት እዘን ዝስዕባ እየን፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ነቲ ምውጻኦም ካብ ሰፈር ናብ ሰፈር ምጉዓዞም ብትእዛዝ እግዚኣሄር ጸሐፎ። እቲ ኣጓዕዞኦም ከምቲ ምንቃሎም እዚ እዩ። |