Numbers 33:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ከከም መገሻኦም መበገሲኦም ጸሓፈ። እዚኣቶም ድማ መገሻታቶም ከከም መገሻኦም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ እንደ ተጓዙ የሰ​ፈ​ሩ​በ​ትን ጻፈ፥ እየ​ተ​ጓዙ ያደ​ሩ​በት ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም በእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደ ጕዞአቸው አወጣጣቸውን ጻፈ፤ እንደ አወጣጣቸውም ጕዞአቸው እንዲህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም በጌታ ትእዛዝ የጉዞአቸው መነሻ የሆኑትን ስፍራዎቻቸውን ጻፈ፤ እንደ መነሻ ስፍራዎቻቸው ጉዞአቸው እንዲህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አዛዝና፥ ኡንቱንቱ ባና ቡሳ ዶሜዳ ሳኣ ሙሴ ጻፌዳ፤ ኡንቱንቱ ቡሳ ማራይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday azazina, unttunttu baana buussaa doommeedda sa'aa Muse s'aafeedda; unttunttu buussaa maaray hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) istti dumma dumma wode dunkaani uttidasohota sunththaa GODAY azazida mala Musey xaafides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዱማ ዱማ ዎዴ ዱንካኒ ኡቲዳሶሆታ ሱን ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ ሙሴይ ጻፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኪትዳይሳ መላ ሙሰይ ኤንቲ ሲራትዳ በሳታ ሱን ኡባ ካል ካል ፃፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Kiittidaysa mela Musey enti siiratida bessata sunthaa ubbaa kaali kaali xaafis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም በጕዟቸው ላይ ሳሉ የሰፈሩባቸውን ቦታዎች በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ መዘገበ፤ በየቦታው እየሰፈሩ ያደረጉት ጕዞም ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በየጊዜው የሰፈሩባቸውን ቦታዎች ስሞች ሙሴ በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት ጻፈ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ነተን ክጐዓዙ እንተለዉ ዘዕረፉለን ቦታታት ፀሓፈን። እተን ክጐዓዙ እንተለዉ ዘዕረፉለን ቦታታት እዘን ዝስዕባ እየን፦
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ነቲ ምውጻኦም ካብ ሰፈር ናብ ሰፈር ምጉዓዞም ብትእዛዝ እግዚኣሄር ጸሐፎ። እቲ ኣጓዕዞኦም ከምቲ ምንቃሎም እዚ እዩ።