Numbers 33:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣብ ትሕቲ ኢድ ሙሴን ኣሮንን ምስ ሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዝወጹ ደቂ እስራኤል እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሙ​ሴና በአ​ሮን እጅ ከሠ​ራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር ከግ​ብፅ ከወጡ በኋላ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች የሰ​ፈ​ሩ​በት ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ጕዞ ከሙሴና ከአሮን እጅ በታች በጭፍሮቻቸው ከግብፅ በወጡ ጊዜ እንዲህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሙሴና በአሮን ልጅ እየተመሩ በየሠራዊታቸው ሆነው ከግብጽ በወጡ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ያደረጉት ጉዞ ይህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱ ሙሴነ አሮን ካለና፥ ባረንቱ ጩጉዋን ጩጉዋን ግብጼፐ ከሴዳ ዎደ፥ ያቲደ ሀመቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuu Musenne Aarooni kaaletsina, barenttu c'uguwaan c'uguwaan Gibs'eppe keseedda wode, yaatiide hametteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay ba zarkken zarkken shaaketti shaaketti Museynne Aarooney kaaleththiin Gibxeppe kezidaappe guye dumma dumma wode istti dunkaani uttidasohoti hayssafe kaallizayta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ዛርኬን ዛርኬን ሻኬቲ ሻኬቲ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ካሌን ጊብጼፔ ኬዚዳፔ ጉዬ ዱማ ዱማ ዎዴ ኢስቲ ዱንካኒ ኡቲዳሶሆቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ አሮን ካለን፥ እስራኤለ አሳይ፥ ባንታ ጩጋን ጩጋን ግብፀፈ ከይድ ሲራትዳ ጉታታ ኦድያ ታርከይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne Aaroni kaalethin, Isra7eele asay, banta cugan cugan Gibxefe keyidi siiratida gutata odiya taarikey haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን በየነገዳቸው ተከፋፍለው በሙሴና በአሮን መሪነት ከግብፅ ወጥተው፣ በጕዞ ላይ ሳሉ የሰፈሩባቸው ቦታዎች እነዚህ ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን በየነገዳቸው ተከፋፍለው በሙሴና በአሮን መሪነት ከግብጽ ከወጡ በኋላ በየጊዜው የሰፈሩባቸውን ቦታዎች የሚያስረዳው ታሪክ ይህ ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ብሙሴን ብኣሮንን እናተመርሑ ኻብ ግብፂ ምስ ወፁ፥ ጕዕዞኦም ከምዙይ ነበረ፦
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ብኢድ ሙሴን ኣሮንን ካብ ምድሪ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኣጓዕዞኦም እዚ እዩ፡