Numbers 33:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ ትሕቲ ኢድ ሙሴን ኣሮንን ምስ ሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዝወጹ ደቂ እስራኤል እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሙሴና በአሮን እጅ ከሠራዊቶቻቸው ጋር ከግብፅ ከወጡ በኋላ የእስራኤል ልጆች የሰፈሩበት ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ጕዞ ከሙሴና ከአሮን እጅ በታች በጭፍሮቻቸው ከግብፅ በወጡ ጊዜ እንዲህ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሙሴና በአሮን ልጅ እየተመሩ በየሠራዊታቸው ሆነው ከግብጽ በወጡ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ያደረጉት ጉዞ ይህ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ሙሴነ አሮን ካለና፥ ባረንቱ ጩጉዋን ጩጉዋን ግብጼፐ ከሴዳ ዎደ፥ ያቲደ ሀመቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Musenne Aarooni kaaletsina, barenttu c'uguwaan c'uguwaan Gibs'eppe keseedda wode, yaatiide hametteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ba zarkken zarkken shaaketti shaaketti Museynne Aarooney kaaleththiin Gibxeppe kezidaappe guye dumma dumma wode istti dunkaani uttidasohoti hayssafe kaallizayta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ዛርኬን ዛርኬን ሻኬቲ ሻኬቲ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ካሌን ጊብጼፔ ኬዚዳፔ ጉዬ ዱማ ዱማ ዎዴ ኢስቲ ዱንካኒ ኡቲዳሶሆቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ አሮን ካለን፥ እስራኤለ አሳይ፥ ባንታ ጩጋን ጩጋን ግብፀፈ ከይድ ሲራትዳ ጉታታ ኦድያ ታርከይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aaroni kaalethin, Isra7eele asay, banta cugan cugan Gibxefe keyidi siiratida gutata odiya taarikey haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን በየነገዳቸው ተከፋፍለው በሙሴና በአሮን መሪነት ከግብፅ ወጥተው፣ በጕዞ ላይ ሳሉ የሰፈሩባቸው ቦታዎች እነዚህ ናቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን በየነገዳቸው ተከፋፍለው በሙሴና በአሮን መሪነት ከግብጽ ከወጡ በኋላ በየጊዜው የሰፈሩባቸውን ቦታዎች የሚያስረዳው ታሪክ ይህ ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ብሙሴን ብኣሮንን እናተመርሑ ኻብ ግብፂ ምስ ወፁ፥ ጕዕዞኦም ከምዙይ ነበረ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ብኢድ ሙሴን ኣሮንን ካብ ምድሪ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኣጓዕዞኦም እዚ እዩ፡ |