Numbers 32:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ስንጭሮ ኤሽኮል ደይቦም ነታ ምድሪ ምስ ረኣዩ፡ ናብታ የሆዋ ዝሃቦም ምድሪ ንኸይኣትዉ ንልቢ ደቂ እስራኤል ተስፋ ኣቝረጽዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ወይን ዘለላ ሸለቆ መጡ፤ ምድሪቱንም አዩአት፤ እግዚአብሔርም ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ የእስራኤልን ልጆች ልብ መለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ኤሽኮልም ሸለቆ በሄዱ ጊዜ፥ ምድሪቱንም ባዩ ጊዜ፥ እግዚአብሔር ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ የእስራኤልን ልጆች ልብ አደከሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ኤሽኮልም ሸለቆ ሄደው ምድሪቱን ባዩ ጊዜ፥ ጌታ ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ የእስራኤልን ልጆች ልብ አደከሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዋኒደ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኤሽኮላ ዛንጋራ ከሲደ፥ ሄ ቢታ ጼሌዳ ዎደ፥ እስራኤላቱ መና ጎዳይ ኡንቱንቶ እሜዳ ቢታ ገለና ማላ፥ ኡንቱንቱ እስራኤላቱዋ ዎዛና ሹግሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Waaniide gooppe, unttunttu Eshkkoola Zanggaaraa kesiide, he biittaa s'eelleedda wode, Israa'eelatuu Med'inaa Goday unttunttoo immeedda biittaa gelenna mala, unttunttu Israa'eelatuwaa wozanaa shugisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Eshkoole shoobbaa gakkanaas biidi he biittayo xomosi xeellida; gido attiin heeppe simmidi Isra7eele asay GODAY isttas immida dereza gelontta mala hidota qanxxisida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኤሽኮሌ ሾባ ጋካናስ ቢዲ ሄ ቢታዮ ጾሞሲ ጼሊዳ፤ ጊዶ ኣቲን ሄፔ ሲሚዲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳይ ኢስታስ ኢሚዳ ዴሬዛ ጌሎንታ ማላ ሂዶታ ቃንጺሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኤሽኮላ ዛንጋራ ጋካናዉ ብድ ሄ ቢታ በእ ስሚድ እስራኤለት ጎዳይ ኤንታዉ እምዳ ቢታ ገሎና መላ እስራኤለታ ዎዛና ሹግስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Eshkola Zangaara gakanaw bidi he biitta be7i simmidi Isra7eeleti Goday entaw immida biitta gelonna mela Isra7eeleta wozanaa shugisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ኤሽኮል ሸለቆ ሄደው ምድሪቱን ካዩ በኋላ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ እስራኤላውያንን ተስፋ አስቈረጧቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስከ ኤሽኮል ሸለቆ ሄደው ምድሪቱን ተመለከቱ፤ ነገር ግን ከዚያ በተመለሱ ጊዜ ሕዝቡ እግዚአብሔር ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ ተስፋ አስቈረጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክሳዕ ለሰ ኤሽኮል ደዪቦም ነታ ምድሪ ምስ ሰለይዋ፥ ንደቂ እስራኤል ናብታ እግዚኣብሄር ዝሃቦም ምድሪ ኸይኣትዉ ተስፋ ኸም ዝቘርፁ ገበርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክሳዕ ለሰ ኤሽኮል ደይቦም ነታ ምድሪ ምስ ረአይዋ፡ ናብታ እግዚኣብሄር ዝሀቦም ምድሪ ኻብ ምእንታው ንልቢ ደቂ እስራኤል ኣሸበርዎ። |