Numbers 32:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኖባ ድማ ከይዱ ንኬናትን ዓድታታን ሒዙ ብስሙ ኖባ ሰመያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ናባውም ሄዶ ቄናትንም፥ መንደሮችዋንም ወሰደ፤ በስሙም ናቦት ብሎ ጠራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኖባህም ሄደ ቄናትንም መንደሮችዋንም ወሰደ፥ በስሙም ኖባህ ብሎ ጠራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኖባህም ሄደ ቄናትንም መንደሮቻቸውንም ያዘ፥ እነርሱንም በስሙ ኖባህ ብሎ ጠራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኖባህ ቢደ፥ ቃናታ ካታማነ አ ዩሹዋን ደእያ ሄራቱዋ ኦላን ኦይቂደ፥ ባረ ሱንን ኖባሀ ጊደ ጼሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nobaahi biide, K'anaata katamaanne Aa yuushshuwaan de'iyaa heeratuwaa olan oyk'k'iide, bare suntsan Nobaaha giide s'eeseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nobahey qasse Qenaatenne iza yuushon diza gutata oli oykkidi ba sunththan, «Nobahe» gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኖባሄይ ቃሴ ቄናቴኔ ኢዛ ዩሾን ዲዛ ጉታታ ኦሊ ኦይኪዲ ባ ሱንን፥ «ኖባሄ» ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኖባ ቃናታ ካታማነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ ኦላን ኦይክደ፥ ባ ሱንን “ኖባ” ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nooba Qanaata katamaanne iya yuushuwan de7iya gutata ollan oykide, ba sunthan “Nooba” gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ኖባህ ቄናትንና በዙሪያዋ ያሉትን መንደሮች በመያዝ በራሱ ስም፣ “ኖባህ” ብሎ ጠራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኖባሕ ደግሞ በቄናትና በመንደሮችዋ ላይ አደጋ በመጣል ወሰዳቸው፤ በራሱም ስም “ኖባሕ” ብሎ ሰየማቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኖባህ ድማ ኸይዱ ንቕኤናትን ቍሸታታን ሓዛ፤ ብስሙ ኸዓ ኖባህ ኢሉ ኣውፅአላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኖባ ድማ ከይዱ ንቔናትን ኣቑሻታን ሓዛ፡ ብስሙ ኸአ ኖባ ኣውጽኣላ። |