Numbers 32:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ማጊር ወዲ ምናሴ ድማ ናብ ጊልዓድ ከይዶም፡ ወሲዶም ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ኣሞራውያን ሰጐጉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምናሴም ልጅ የማኪር ልጅ ወደ ገለዓድ ሄዶ ገለዓድን ያዘ፤ በእርስዋም የነበሩትን አሞሬዎናውያንን አጠፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምናሴም ልጅ የማኪር ልጆች ወደ ገለዓድ ሄዱ፥ ወሰዱአትም፥ በእርስዋም የነበሩትን አሞራውያንን አሳደዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምናሴም ልጅ የማኪር ልጆች ወደ ገለዓድ ሄዱ፥ ያዝዋትም፥ በእርሷም የነበሩትን አሞራውያንን አሳደዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ናኣ ማክራ ያራቱ ጋላኣደ ቢደ፥ ኦላይ ኦይቂደ፥ ያን ደእያ አሞረቱዋ የደርሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase na'aa Maakira yaratuu Gala'aade biide, olay oyk'k'iide, yan de'iyaa Amooretuwaa yedersseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase naa Maakire zereththati Gala7aade oli oykkidi kase heen diza Amoore asata yedeththi kessida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ና ማኪሬ ዜሬቲ ጋላኣዴ ኦሊ ኦይኪዲ ካሴ ሄን ዲዛ ኣሞሬ ኣሳታ ዬዴ ኬሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ናኣ ማክራ ኮቻት ጋላዳ ቢታ ኦል ኦይክድ ያን ደእያ አሞረታ ጎድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase na7aa Makira kochati Galada biitta oli oykidi yan de7iya Amooreta goodidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምናሴ ልጅ የሆነው የማኪር ዘሮች ወደ ገለዓድ ሄደው ምድሪቱን በመያዝ፣ እዚያ የነበሩትን አሞራውያን አሳደዷቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምናሴ ልጅ የማኪር ቤተሰብ የገለዓድን ምድር በመውረር ወረሰ፤ በዚያም ይኖሩ የነበሩትን አሞራውያንን አባረረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ድማ ኸይዶም ንገለዓድ ሓዝዋ፤ ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ኣሞራውያን ከዓ ሰጐጕዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ማኪር ወዲ ማናሴ ድማ ናብ ጊልኣድ ከይዶም ሐዝዋ፡ ነቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኣሞራውያን ከአ ሰጎጉዎም። |