Numbers 32:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ድማ ከምዚ ኢሎም መለሱ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንባሮትካ ዝበሎ፡ ከምኡ ክንገብር ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም መልሰው፥ “ጌታችን ለእኛ ለአገልጋዮችህ እንደ ተናገረ እንዲሁ እናደርጋለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጋድና የሮቤልም ልጆች መልሰው። እግዚአብሔር ለእኛ ለባሪያዎችህ እንደ ተናገረ እንዲሁ እናደርጋለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጋድና የሮቤልም ልጆች መልሰው እንዲህ አሉት፦ “ጌታ ለእኛ ለባርያዎችህ እንደ ተናገረ እንዲሁ እናደርጋለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋዳ ዛራቱነ ሮቤላ ዛራቱ ዛሪደ፥ “ኑን ነ ቆማቱ መና ጎዳይ ጌዳዋ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gaada zaratuunne Roobeela zaratuu zaariide, «Nuuni ne k'oomatuu Med'inaa Goday geeddawaa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaade zarkketinne Oroobeele zarkketi, «Nuni ne oosanchchati GODAY nuna azazidayssa ubbaa ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋዴ ዛርኬቲኔ ኦሮቤሌ ዛርኬቲ፥ «ኑኒ ኔ ኦሳንቻቲ ጎዳይ ኑና ኣዛዚዳይሳ ኡባ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን። ጋደ ኮቻይነ ሮቤላ ኮቻይ ዛሪድ፥ “ኑኒ ነ አይለት ጎዳይ ግዳይሳ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin. Gaade kochaynne Robeela kochay zaaridi, “Nuuni ne aylleti Goday gidaysa oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጋድና የሮቤል ሰዎች እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “ባሪያዎችህ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ያደርጋሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጋድና የሮቤል ሰዎችም እንዲህ ሲሉ መልስ ሰጡ፤ “እግዚአብሔር ያዘዘንን ሁሉ እናደርጋለን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ድማ “ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ንገብር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ድማ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንገላውኻ ዝበሎም፡ ከምኡ ንገብር። |