Numbers 32:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምሳኻትኩም ተዓጢቖም እንተ ዘይሰገሩ ግና፡ ኣብ ማእከልኩም ኣብ ምድሪ ከነኣን ርስቲ ይህልዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጦር መሣሪያቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ወደ ጦርነት ባይሻገሩ ግን ልጆቻቸውን፥ ሚስቶቻቸውን፥ ከብቶቻቸውንም በፊታችሁ ወደ ከነዓን ምድር ንዱአቸው፤ በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጋሻ ጦራቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጦርነት ተዘጋጅተው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ኦላ ሚሻ ዳንጪደ፥ ህንተናና ፕነናን እጾፐ፥ ኡንቱንቱ ካናነ ቢታ ህንተናና ላትኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu olaa miishshaa danc'c'iide, hinttenana pinnennan is's'ooppe, unttunttu Kanaane biittaa hinttenana laattino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti inttenara Yordaanoose shaafa pinni biidi olettontta aggiko isttika inttenara issife Kanaaneppe gishetti ekketto» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢንቴናራ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒ ቢዲ ኦሌቶንታ ኣጊኮ ኢስቲካ ኢንቴናራ ኢሲፌ ካናኔፔ ጊሼቲ ኤኬቶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ኦላ ሚሽያ ዳንጭድ፥ ህንተራ ፕንድ ኦላስ ቦና እፅኮ፥ ህንተዳ ኤንታዉ ካናነ ቢታን ላት እመቶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti ola miishiya dancidi, hintera pinnidi olas boonna ixiko, hinteda entaw Kanaane biittan laati imeto” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለጦርነት ተዘጋጅተው ከእናንተ ጋር ካልተሻገሩ ግን፣ ርስታቸውን አብረዋችሁ በከነዓን መካፈል አለባቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮርዳኖስን ተሻግረው ከእናንተ ጋር ወደ ጦርነት የማይሄዱ ከሆነ ግን ልክ እንደ እናንተው በከነዓን ምድር የራሳቸው ድርሻ የሆነ ርስት ይሰጣቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣፅዋር ሒዞም ምሳኻትኩም እንተ ዘይተሳገሩ ግና፥ ኣብ ምድሪ ከነዓን ምሳኻትኩም ይውረሱ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣጽዋር ሒዞም ምሳኻትኩም እንተ ዘይተሳገሩ፡ በሎም። |