Numbers 32:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሳኻትኩም ተዓጢቖም እንተ ዘይሰገሩ ግና፡ ኣብ ማእከልኩም ኣብ ምድሪ ከነኣን ርስቲ ይህልዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጦር መሣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን ይዘው ከእ​ና​ንተ ጋር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ወደ ጦር​ነት ባይ​ሻ​ገሩ ግን ልጆ​ቻ​ቸ​ውን፥ ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን፥ ከብ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም በፊ​ታ​ችሁ ወደ ከነ​ዓን ምድር ንዱ​አ​ቸው፤ በከ​ነ​ዓን ምድር በእ​ና​ንተ መካ​ከል ርስ​ታ​ቸ​ውን ይወ​ር​ሳሉ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጋሻ ጦራቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጦርነት ተዘጋጅተው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ ኦላ ሚሻ ዳንጪደ፥ ህንተናና ፕነናን እጾፐ፥ ኡንቱንቱ ካናነ ቢታ ህንተናና ላትኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttu olaa miishshaa danc'c'iide, hinttenana pinnennan is's'ooppe, unttunttu Kanaane biittaa hinttenana laattino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti inttenara Yordaanoose shaafa pinni biidi olettontta aggiko isttika inttenara issife Kanaaneppe gishetti ekketto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኢንቴናራ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒ ቢዲ ኦሌቶንታ ኣጊኮ ኢስቲካ ኢንቴናራ ኢሲፌ ካናኔፔ ጊሼቲ ኤኬቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንቲ ኦላ ሚሽያ ዳንጭድ፥ ህንተራ ፕንድ ኦላስ ቦና እፅኮ፥ ህንተዳ ኤንታዉ ካናነ ቢታን ላት እመቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enti ola miishiya dancidi, hintera pinnidi olas boonna ixiko, hinteda entaw Kanaane biittan laati imeto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለጦርነት ተዘጋጅተው ከእናንተ ጋር ካልተሻገሩ ግን፣ ርስታቸውን አብረዋችሁ በከነዓን መካፈል አለባቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮርዳኖስን ተሻግረው ከእናንተ ጋር ወደ ጦርነት የማይሄዱ ከሆነ ግን ልክ እንደ እናንተው በከነዓን ምድር የራሳቸው ድርሻ የሆነ ርስት ይሰጣቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣፅዋር ሒዞም ምሳኻትኩም እንተ ዘይተሳገሩ ግና፥ ኣብ ምድሪ ከነዓን ምሳኻትኩም ይውረሱ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣጽዋር ሒዞም ምሳኻትኩም እንተ ዘይተሳገሩ፡ በሎም።