Numbers 32:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ድማ፡ ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ምሳኻትኩም ንዮርዳኖስ እንተ ሰጊሮም፡ ንውግእ ዝዓጠቐ ዘበለ ዅሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ እታ ምድሪ ድማ ኣብ ቅድሜኹም ኪግዛእ እያ፡ በሎም። ሽዑ ንምድሪ ጊልዓድ ርስቲ ኽትህቦም ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም፥ “የሮ​ቤል ልጆ​ችና የጋድ ልጆች ሁላ​ቸው የጦር መሣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን ይዘው ከእ​ና​ንተ ጋር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ለጦ​ር​ነት ዮር​ዳ​ኖ​ስን ቢሻ​ገሩ፥ ምድ​ሪ​ቱ​ንም ድል ብት​ነሡ ፥ የገ​ለ​ዓ​ድን ምድር ርስት አድ​ር​ጋ​ችሁ ትሰ​ጡ​አ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም። የጋድና የሮቤል ልጆች ሁላቸው ጋሻ ጦራቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገሩ፥ ምድሪቱንም ድል ብትነሡ፥ የገለዓድን ምድር ርስት አድርጋችሁ ትሰጡአቸዋላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም እንዲህ አላቸው፦ “ለጦርነት የተዘገጋጁት የጋድና የሮቤል ልጆች ሁሉ ከእናንተ ጋር በጌታ ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገሩ፥ ምድሪቱንም ድል ብትነሡ፥ የገለዓድን ምድር ርስት አድርጋችሁ ትሰጡአቸዋላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ጋዳ ዛራቱነ ሮቤላ ዛራቱ ኡባይ ኦላ ሚሻ ዳንጪደ፥ መና ጎዳ ስንን ህንተናና ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኖፐነ ህንተ ሄ ቢታ ጾኖፐ፥ ሄዋፐ ጉይያን፥ ጋላኣደ ቢታ ህንተ ኡንቱንታ ላትስተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse unttuntta hawaadan yaageedda; «Gaada zaratuunne Roobeela zaratuu ubbay olaa miishshaa danc'c'iide, Med'inaa Godaa sintsan hinttenana Yorddaanoosa Shaafaa pinnooppenne hintte he biittaa s'oonooppe, hewaappe guyyiyaan, Gala'aade biittaa hintte unttuntta laatissite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Gaade zarkketinne Oroobeele zarkketi Yordaanoose pinnidi GODAA sinththan olas giigettidi istti inttena maaddiin biittaya intte kushen geliza wode Gala7aade intte isttas xinxxo histti immite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጋዴ ዛርኬቲኔ ኦሮቤሌ ዛርኬቲ ዮርዳኖሴ ፒኒዲ ጎዳ ሲንን ኦላስ ጊጌቲዲ ኢስቲ ኢንቴና ማዲን ቢታያ ኢንቴ ኩሼን ጌሊዛ ዎዴ ጋላኣዴ ኢንቴ ኢስታስ ጺንጾ ሂስቲ ኢሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጋደ ኮቻይነ ሮቤላ ኮቻይ ኡባይ ኦላ ሚሽያ ዳንጭድ፥ ጎዳ ስንን ህንተራ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንኮነ ህንተ ሄ ቢታ ፆንኮ፥ ሄሳፈ ጉየ፥ ጋላዳ ቢታ ህንተ ኤንታ ላትስተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Gaade kochaynne Robeela kochay ubbay ola miishiya dancidi, Godaa sinthan hintera Yordaanose shaafa pinnikonne hinte he biitta xooniko, hessafe guye, Galada biitta hinte enta laatisite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አላቸው፤ “የጋድና የሮቤል ወንድ ሁሉ፣ እያንዳንዱ ለጦርነት በመዘጋጀት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ከእናንተ ጋር ዮርዳኖስን የሚሻገር ከሆነ፣ ምድሪቱም በእጃችሁ ስትገባ የገለዓድን ምድር ርስት አድርጋችሁ ስጧቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የጋድና የሮቤል ሰዎች ዮርዳኖስን ተሻግረው በእግዚአብሔር መሪነት ለጦርነት የሚዘጋጁ ከሆነና በእነርሱም ርዳታ ምድሪቱን የምትወርሱ ከሆነ የገለዓድን ምድር ለእነርሱ ርስት አድርጋችሁ ስጡአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በሎም፦ “ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ንውግእ ኣፅዋር ዝሓዙ ዅሎም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክዋግኡ፥ ምሳኻትኩም ፈለግ ዮርዳኖስ እንተ ተሳገሩ፥ እታ ሃገር ድማ ኣብ ቅድሜኹም እንተ ተገዝአት፥ ሽዑ ነታ ምድሪ ገለዓድ ርስቲ ኽትኮኖም ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸአ ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ንውግእ ኣጽዋር ዝሓዙ ኹሎም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ፡ ምሳኻትኩም ዮርዳኖስ እንተ ተሳገሩ፡ እታ ሃገር ድማ ኣብ ቅድሜኹም እንተ ተገዝኤት፡ ሽዑ ምድሪ ጊልኣድ ርስቲ ሀብዎም።