Numbers 32:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ብዛዕባኦም ንኻህን ኣልኣዛርን እያሱ ወዲ ኑንን ንኣርእስቲ ዓሌታት ነገድ ደቂ እስራኤልን ኣዘዞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ካህኑን አልዓዛርን፥ የነዌንም ልጅ ኢያሱን፥ የእስራኤልንም ነገድ አባቶች አለቆች አዘዛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ካህኑን አልዓዛርን የነዌንም ልጅ ኢያሱን የእስራኤልንም ልጆች ነገድ አለቆች ስለ እነርሱ አዘዘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ካህኑን አልዓዛርን የነዌንም ልጅ ኢያሱን የእስራኤልንም ልጆች ነገድ አለቆች ስለ እነርሱ አዘዘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ ቄስያ ኤልኣዛራ፥ ኔዌ ናኣ ኢያሳነ እስራኤልያ ዛራቱ ካፓቱዋ ኡንቱንቱዋ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Muse k'eesiyaa El"aazara, Neewe na'aa Iyaasanne Israa'eeliyaa zaratuu kaappatuwaa unttunttuwaa azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Musey qeese El7ezeeres, Nawe naa Iyaasossinne Isra7eele maabaraa kaaleththiza korapinnetas istta gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ቄሴ ኤልኤዜሬስ፥ ናዌ ና ኢያሶሲኔ ኢስራኤሌ ማባራ ካሌዛ ኮራፒኔታስ ኢስታ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሙሰይ ካህንያ አላዛራ፥ ናወ ናአ እያሱነ እስራኤለ ኮቻታ ሀላቃታ ኤንታባ ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Musey kahiniya Alaazara, Nawe na7a Iyyasunne Isra7eele kochata halaqata entaba yaagidi Kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ ለካህኑ ለአልዓዛር፣ ለነዌ ልጅ ለኢያሱና ለእስራኤል ነገድ ቤተ ሰብ አለቆች እነርሱን አስመልክቶ ትእዛዝ ሰጠ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ሙሴ ስለ እነርሱ ለካህኑ ለአልዓዛር፥ ለነዌ ልጅ ለኢያሱና ለእስራኤል ሕዝብ የነገድ አለቆች ሁሉ ይህን ትእዛዝ አስተላለፈ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንኻህን ኣልኣዛርን ንኢያሱ ወዲ ነዌን፥ ነሕሉቕ ማይ ቤት ነገዳት ደቂ እስራኤልን ብዛዕባኣቶም ኣዘዘ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኻህን ኣልኣዛርን ንእያሱ ወዲ ነዌን፡ ንሓላቑ ማይ ቤት ኣቦታት ነገዳት ደቂ እስራኤልን ብዛዕባኦም ኣዘዘ። |