Numbers 32:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባሮትካ ግና ከምቲ ጐይታይ ዝበሎ፡ ንውግእ ዝዓጠቐ ዅሉ፡ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ ክሰግሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኛ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ግን ሁላ​ችን የጦር መሣ​ሪ​ያ​ች​ንን ይዘን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ጌታ​ችን እንደ ተና​ገረ ወደ ጦር​ነት እን​ሄ​ዳ​ለን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኛ ባሪያዎችህ ግን ሁላችን ጋሻ ጦራችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት እንሄዳለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳሩ ግን እኛ ለጦርነት የተዘጋጀነው ባርያዎችህ ሁሉ በጌታ ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት ለመዋጋት እንሻገራለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኑን ነ ቆማቱ፥ ኦላዉ ዳንጬዳ ኦላንቻቱ ኡባይ፥ ኔን ኑ ጎዳይ ግያዋዳን፥ ኦለታናዉ መና ጎዳ ስንን ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕናና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin nuuni ne k'oomatuu, olaw danc'c'eedda olanchchatuu ubbay, neeni nu goday giyaawaadan, olettanaw Med'inaa Godaa sintsan Yorddaanoosa Shaafaa pinnana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin nuni ne oosanchchati ola olettanaas gixettidayti wurikka GODAA sinththan olettanaas nu goday neni nuna azaziza mala gede he pinth nu pinnana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኑኒ ኔ ኦሳንቻቲ ኦላ ኦሌታናስ ጊጼቲዳይቲ ዉሪካ ጎዳ ሲንን ኦሌታናስ ኑ ጎዳይ ኔኒ ኑና ኣዛዚዛ ማላ ጌዴ ሄ ፒን ኑ ፒናና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኑኒ ነ አይለት፥ ኦላንቾት ኡባይ፥ ኔኒ ኑ ጎዳይ ግዳይሳዳ ኦለታናዉ ጎዳ ስንን ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕናና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin nuuni ne aylleti, olanchoti ubbay, neeni nu goday gidaysada oletanaw Godaa sinthan Yordaanose shaafa pinnana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባሮችህ ግን ልክ ጌታችን እንዳለው እያንዳንዱ ሰው ለጦርነት ዝግጁ ሆኖ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለመዋጋት እንሻገራለን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እኛ አገልጋዮችህ ለጦርነት የታጠቅን ሁሉ በእግዚአብሔር መሪነት ለመዋጋት ልክ አንተ ጌታችን እንደምታዘን ወደ ማዶ እንሻገራለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሕና ሓሻኽርካ ግና ንውግእ ኣፅዋር ዝሓዝና ዅላትና ኸምቲ ጐይታና ዝበልካዮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክንዋጋእ ክንሳገር ኢና” ኢሎም መለሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ገላውኻ ግና ኩላቶም ንውግእ ኣጽዋአ ዝሐዙ፡ ከምቲ ጐይታይ ዝበሎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ ይሳገሩ፡ ኢሎም ተዛረብዎ።