Numbers 32:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባሮትካ ግና ከምቲ ጐይታይ ዝበሎ፡ ንውግእ ዝዓጠቐ ዅሉ፡ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ ክሰግሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኛ አገልጋዮችህ ግን ሁላችን የጦር መሣሪያችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት እንሄዳለን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛ ባሪያዎችህ ግን ሁላችን ጋሻ ጦራችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት እንሄዳለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳሩ ግን እኛ ለጦርነት የተዘጋጀነው ባርያዎችህ ሁሉ በጌታ ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት ለመዋጋት እንሻገራለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኑን ነ ቆማቱ፥ ኦላዉ ዳንጬዳ ኦላንቻቱ ኡባይ፥ ኔን ኑ ጎዳይ ግያዋዳን፥ ኦለታናዉ መና ጎዳ ስንን ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕናና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin nuuni ne k'oomatuu, olaw danc'c'eedda olanchchatuu ubbay, neeni nu goday giyaawaadan, olettanaw Med'inaa Godaa sintsan Yorddaanoosa Shaafaa pinnana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin nuni ne oosanchchati ola olettanaas gixettidayti wurikka GODAA sinththan olettanaas nu goday neni nuna azaziza mala gede he pinth nu pinnana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኑኒ ኔ ኦሳንቻቲ ኦላ ኦሌታናስ ጊጼቲዳይቲ ዉሪካ ጎዳ ሲንን ኦሌታናስ ኑ ጎዳይ ኔኒ ኑና ኣዛዚዛ ማላ ጌዴ ሄ ፒን ኑ ፒናና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኑኒ ነ አይለት፥ ኦላንቾት ኡባይ፥ ኔኒ ኑ ጎዳይ ግዳይሳዳ ኦለታናዉ ጎዳ ስንን ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕናና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin nuuni ne aylleti, olanchoti ubbay, neeni nu goday gidaysada oletanaw Godaa sinthan Yordaanose shaafa pinnana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባሮችህ ግን ልክ ጌታችን እንዳለው እያንዳንዱ ሰው ለጦርነት ዝግጁ ሆኖ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለመዋጋት እንሻገራለን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እኛ አገልጋዮችህ ለጦርነት የታጠቅን ሁሉ በእግዚአብሔር መሪነት ለመዋጋት ልክ አንተ ጌታችን እንደምታዘን ወደ ማዶ እንሻገራለን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሕና ሓሻኽርካ ግና ንውግእ ኣፅዋር ዝሓዝና ዅላትና ኸምቲ ጐይታና ዝበልካዮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክንዋጋእ ክንሳገር ኢና” ኢሎም መለሱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገላውኻ ግና ኩላቶም ንውግእ ኣጽዋአ ዝሐዙ፡ ከምቲ ጐይታይ ዝበሎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ ይሳገሩ፡ ኢሎም ተዛረብዎ። |