Numbers 32:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ እንተ ዘይገበርኩም ግና፡ ርኣዩ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣትኩም። ሓጢኣትካ ድማ ከም ዝረኽበካ ኣረጋግጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህ ባታደርጉ ግን፥ በእግዚአብሔር ፊት ትበድላላችሁ፤ ክፉ ነገር ባገኛችሁ ጊዜ በደላችሁን ታውቃላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ግን እንዲህ ባታደርጉ፥ እነሆ፥ እግዚአብሔርን ትበድላላችሁ፤ ኃጢአታችሁም እንዲያገኛችሁ እወቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ግን እንዲህ ባታደርጉ፥ እነሆ፥ በጌታ ላይ ኃጢአትን ሠርታችኋል፤ ኃጢአታችሁም በእውነት እንደሚያገኛችሁ እወቁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ህንተ ሄዋዳን ኦናን እጾፐ፥ መና ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦታ፤ ስም ህንተና ህንተ ናጋራይ ጋክያዋ ቱሙ ኤርተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin hintte hewaadan ootsennan is's'ooppe, Med'inaa Godaa bolla nagaraa ootsiita; simmi hinttena hintte nagaray gakkiyaawaa tumu erite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte intte gida qaalaa naagontta aggiko intte GODAA qoheeta; intte nagara gishshas qixaatey intte bolla gakkanayssa erite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ኢንቴ ጊዳ ቃላ ናጎንታ ኣጊኮ ኢንቴ ጎዳ ቆሄታ፤ ኢንቴ ናጋራ ጊሻስ ቂጻቴይ ኢንቴ ቦላ ጋካናይሳ ኤሪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ሄሳ ኦና እፅኮ ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦታ፤ ህዛ፥ ህንተ ናጋራ ግሾ ህንተና ሴር ጋካናይሳ ሎይ ኤርተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte hessa oothonna ixiko Godaa bolla nagara ootheeta; hiza, hinte nagaraa gisho hintena seeri gakanaysa loythi erite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህን ባታደርጉ ግን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ትበድላላችሁ፤ ኀጢአታችሁ እንደሚያገኛችሁም ዕወቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቃላችሁን ባትጠብቁ ግን እግዚአብሔርን የምታሳዝኑ ሆናችሁ እንዳትገኙ አስጠነቅቃችኋለሁ፤ ሰለ ኃጢአታችሁም ቅጣት የሚደርስባችሁ መሆኑንም አትዘንጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ከምኡ እንተ ዘይጌርኩም ግና፥ እንሆ፥ ኣብ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ክትገብሩ ኢኹም፤ ሓጢኣትኩም ከም ዝረኽበኩም ድማ ፍለጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምኡ እንተ ዘይገበርኩም ግና፡ እንሆ ኣብ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ገበርኩም፡ ሓጢኣትኩም ከም ዚረኸብኩም ድማ ፍለጡ። |