Numbers 32:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጸላእቱ ኣብ ቅድሚኡ ኽሳዕ ዚሰጉግ፡ ኵላትኩም ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ተዓጢቕኩም ንዮርዳኖስ ክትሰግሩ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ጠላቱ ከፊቱ እስኪጠፋ ድረስ ከእናንተ እያንዳንዱ ሰው የጦር መሣሪያውን ይዞ በእግዚአብሔር ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገር፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ጠላቶቹን ከፊቱ እስኪያሳድድ ድረስ ምድሪቱም በእግዚአብሔር ፊት ድል እስክትሆን ድረስ ከእናንተ ሰው ሁሉ ጋሻ ጦሩን ይዞ በእግዚአብሔር ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገር፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ጠላቶቹን ከፊቱ እስኪያሳድድ ድረስ ከእናንተ ለጦርነት የተዘጋጀው ሰው ሁሉ በጌታ ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገር፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ኦላንቻቱ ኡባይ ኦላ ሚሻ ዳንጪደ፥ መና ጎዳይ ባረ ሞርከቱዋ ባረ ስንፐ የደርሳና ጋካናዉ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጾሳ ስንን ፕኖፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hintte olanchchatuu ubbay olaa miishshaa danc'c'iide, Med'inaa Goday bare morkkatuwaa bare sintsaappe yederssana gakkanaw, Yorddaanoosa Shaafaa S'oossaa sintsan pinnooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qasseka GODAY ba morkketa ba sinththafe yedeththi kessana gakkanaas intte ubbatikka GODAA sinththan olas giigettidayta gididi Yordaanoose shaafaa pinniko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ ባ ሞርኬታ ባ ሲንፌ ዬዴ ኬሳና ጋካናስ ኢንቴ ኡባቲካ ጎዳ ሲንን ኦላስ ጊጌቲዳይታ ጊዲዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ባ ሞርከታ ባ ስንፈ ጎዳና ጋካናዉ ህንተ ኦላ ሚሽያ ዳንጭድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ጎዳ ስንን ፕንኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ba morketa ba sinthafe gooddana gakanaw hinte ola miishiya dancidi, Yordaanose shaafa Godaa sinthan pinniko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ጠላቶቹን ከፊቱ አሳድዶ እስኪያስወጣ ድረስ ሁላችሁም በእግዚአብሔር ፊት ለጦርነት ዝግጁ ሆናችሁ ዮርዳኖስን ብትሻገሩ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጦር ሰዎቻችሁ ሁሉ ዮርዳኖስን መሻገር፥ በእግዚአብሔር አዛዥነት በጠላቶቻችን ላይ መዝመት፥ እግዚአብሔር ድል አድርጎ፥ ምድራቸውን እስኪወስድ ድረስ መዋጋት አለባቸው፤ ይህን ካደረጋችሁ በኋላ መመለስ ትችላላችሁ፤ በዚያን ጊዜ ለእግዚአብሔርም ሆነ ለወገኖቻችሁ ለእስራኤላውያን ያለባችሁን ግዴታ ትወጣላችሁ፤ ከዚያ በኋላ ይህ ከዮርዳኖስ በስተምሥራቅ ያለው ምድር የእናንተ ርስት መሆኑን እግዚአብሔር ያረጋግጥላችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፀላእቱ ድማ ኻብ ቅድሚኡ ኽሳዕ ዝሰጎም፥ እታ ምድሪ እውን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክሳዕ እትግዛእ፥ ኵሎም ሰልፈኛታትኩም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፈለግ ዮርዳኖስ እንተ ተሳጊሮምስ ድሕሪኡ ትምለሱ፤ ኣብ እግዚኣብሄርን ኣብ እስራኤልን ከዓ ኻብ በደል ንፁሃት ትኾኑ፤ እዛ ምድሪ እዚኣ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ርስትኹም ክትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጸላእቱ ድማ ካብ ቅድሚኡ ኽሳዕ ዚሰጎም፡ እታ ሃገርውን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክሳዕ እትግዛእ፡ ኩሎም ሰልፈኛታትኩም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዮርዳኖስ እንተ ተሳጊሮምሲ፡ ድሕርቲ ትምለሱ፡ ኣብ እግዚኣብሄርን ኣብ እስራኣኤልን ከአ በይ በደል ትኾኑ፡ እዛ ሃገር እዚኣ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ርስትኹም ክትከውን እያ። |